ኢንተርፕራይዞች የዲጂታል ፋይናንስ አቅርቦት እንዲያገኙ እየተሠራ ነው- የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መካከለኛ እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የዲጂታል ፋይናንስ አቅርቦት የሚያገኙበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የመካከለኛ እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ከፋይናንስ ተቋማት የሚፈልጉትን…