Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ላይ የጣለው ማዕቀብ ውጤት አላመጣም ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያኑ ሩሲያ ላይ የጣሉት ማዕቀብ የተፈለገውን ውጤት አላስገኘም ተባለ፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ማዕቀቡን ሲጥል የሚሻውን ውጤት በስትራቴጂ ደረጃ በግልፅ እንዳላስቀመጠ እና ችግሮች እንዳሉበት ዘ ኢኮኖሚስት ማስነበቡን አር ቲ ዘግቧል፡፡…

ጃፓን ለአፍሪካ 30 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ አደርጋለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ለአፍሪካ 30 ቢሊየን ዶላር እርዳታ ለመስጠት ቃል ገባች። በቱኒዚያ የጃፓን አፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ንግግር ያደረጉት የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ፥ የሩሲያ ዩክሬን ጦርነትን ተከትሎ በዓለም አቀፍ ደረጃ የምግብ እህል እጥረት…

አሸባሪው ሕወሓት የከፈተውን ወታደራዊ ጥቃት አባብሶ ቀጥሏል – መንግስት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት የሰላም አማራጮችን ሁሉ ረግጦ የከፈተውን ወታደራዊ ጥቃት አባብሶ መቀጠሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ አሸባሪው ሕወሓት የተዘረጋለትን የሰላም አማራጭ ረግጦ ለሦስተኛ ጊዜ በሀገራችን…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ለ2015 በጀት አመት 19 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ለ2015 በጀት አመት 19 ቢሊየን 932 ሚሊየን ብር አፅድቋል። ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፥ የክልሉን የ2015 በጀት አመት በጀትን 19 ቢሊየን 932 ሚሊየን ብር እንዲሆን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። በጀቱ…

ስለኢትዮጵያ የምክክር መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሰላምና ደኅንነት ስለኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሐሳብ 10ኛው ስለኢትዮጵያ የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በመድረኩ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር÷ የውይይቱን ወቅታዊ እና…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የምርጫ ጠቅላላ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በጉባዔው ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣…

ሁሉም ትግረዋይ ወደ ጦርነት የገባው ህወሓት ወደ ሰላም ውይይት እንዲመለስ በሕብረት ጫና ሊፈጥር ይገባል – የመከላከያ ሚኒስትሩ 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በየትኛውም አካባቢ የሚገኝ ትግረዋይ ወደ ጦርነት የገባው የህወሓት ቡድን ወደ ሰላም ውይይት እንዲመለስ ከማናኛውም ግዜ በላይ በሕብረት ጫና እንዲፈጥር የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አብረሃም በላይ ጥሪ አቀረቡ። ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባወጡት…

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ የክብር ዶክትሬት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የክብር ዶክትሬት ሰጠ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለብጹዕ አቡነ ኤርምያስ የክብር ዶክትሬቱን የሰጣቸው÷ በሃይማኖት አባትነታቸው የተማሩትንና ያስተማሩትን…

የሽብር ቡድኑን ህወሓት ዕድሜ ለማራዘም የትግራይ ሕዝብ የጦርነት ማገዶ መሆን የለበትም- ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓትን ዕድሜ ለማራዘም የትግራይ ሕዝብ የጦርነት ማገዶ መሆን እንደሌለበት ብልፅግና ፓርቲ ገለፀ። የህወሓት አሸባሪ ቡድን በትግራይ ወጣቶች ደም ከመነገድ ባለፈ የሚፈይደው ነገር እንደማይኖር ከዚህ ቀደም በተግባር ታይቷል ያለው ፓርቲው፥…

ብሪታኒያ ህወሓት በመቀሌ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን ላይ የፈፀመው ዝርፊያ ተቀባይነት የለውም አለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ህወሓት በመቀሌ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን ላይ የፈፀመው ዝርፊያ ተቀባይነት የለውም ስትል ብሪታኒያ ገለፀች። የዓለም ምግብ ፕሮግራም የህወሓት ታጣቂዎች መቀሌ ወደሚገኘው መጋዘኑ በሀይል በመግባት 570 ሺህ ሊትር ነዳጅ የያዙ 12…