Fana: At a Speed of Life!

1ሺህ 17 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 17 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾች ውስጥም አምስቱ ህጻናት መሆናቸውን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ለተመላሽ…

ከ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ መድረክ በኃላ 34 የተዘጉ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ ተመልሰዋል- የሲዳማ ከልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ መድረክ በኃላ 34 የተዘጉ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መመለሳቸውን የሲዳማ ከልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የሲዳማ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ አቶ አሻግሬ ጀንበሬ “ ኢትዮጵያ ታምርት” የሚለው…

የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ121 አቅመ ደካማና አረጋውያን ቤቶችን እድሳት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በተያዘው ክረምት የ121 አቅመ ደካማና አረጋውያን ቤቶችን እድሳት ጀምሯል። ባለስልጣኑ በሁሉም ክፍለ ከተሞች የ121 ወገኖችን መኖሪያ ቤቶች ለማደስ ያቀደ ሲሆን÷ ስራውን በዛሬው ዕለት…

በደቡብ ክልል በህገ-ወጥ ንግድ ተሰማርተዋል በተባሉ ከ23 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በህገ-ወጥ ንግድ ላይ ተሰማርተዋል በተባሉ 23 ሺህ 303 ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን የደቡብ ክልል የንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የደቡብ ክልል ምክር ቤት የከተማ ልማትና መሰረተ-ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን…

የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን በሚያስተጓጉሉ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ባለስልጣኑ አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን በሚያስተጓጉሉ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን አስጠነቀቀ፡፡ በቀን ከዘጠኝ ሚሊየን ሊትር በላይ ነዳጅ ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ ቢሆንም ተጠቃሚው ዘንድ በወቅቱ…

የግብርና ሜካናይዜሽን የልኅቀት ማዕከልን ለማቀቋቋም ከደቡብ ኮሪያ ጋር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ግብርና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና ሜካናይዜሽን ለመደገፍ የሚያስችል የልኅቀት ማዕከል ለመገንባት ከደቡብ ኮሪያ መንግስት ጋር በትብብር እየተሠራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያን የግብርና ሜካናይዜሽን የልኅቀት ማዕከል…

በአዲስ አበባ ከተማ ከመጪው ሰኔ 27 እስከ 29 የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይሰጣል

አዲ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ ሦስት ቀናት እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ…

በደቡብ ምዕራብ ክልል የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ተመሰረተ፡፡ በክልላዊ የጋራ ምክር ቤት ምስረታ መርሐ ግብሩ ላይ÷ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ፣ ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፣ ብልጽግና…

ኢትዮጵያ እና ሱዳን በድንበራቸው አካባቢ የተፈጠረውን ውዝግብ በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን እና ኢጋድ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሱዳን በድንበራቸው አካባቢ የተፈጠረውን  ውዝግብ በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት እና ኢጋድ ጠየቁ። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት የኢትዮጵያ እና ሱዳን ወታደራዊ ውጥረት ኮሚሽኑን እንደሚያሳስበው ገልፀዋል፡፡…

ከጀርመን መንግስት የ32 ሚሊየን ዩሮ በላይ የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጀርመን መንግስት የ32 ሚሊየን ዩሮ በላይ የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል የፕሮግራም ስምምነት መፈረሙን የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ከጀርመን የልማት ባንክ የአፍሪካ ህብረትና…