Fana: At a Speed of Life!

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋዜጠኛ ብሌን ግርማቸው በድንገት ሕይወቷ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ነቀምቴ ፋና ኤፍ ኤም 96 ነጥብ 1 ላይ በጋዜጠኝነት ስትሰራ የነበረችው ወይዘሮ ብሌን ግርማቸው በዛሬው ዕለት በድንገት ሕይወቷ አልፏል፡፡ ወይዘሮ ብሌን ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ ሕይወቷ እስካለፈበት ቀን ድረስ በነቀምቴ…

በደቡብ ምዕራብ ክልል በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የልዩ ኃይል አባላት ዕውቅና እና ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የክልሉ ልዩ ኃይል አባላትና አመራሮች የዕውቅና እና የሽልማት መርሐ ግብር በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ በመረሐ ግብሩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር…

የላይኛው አዋሽ ተፋሰስ አካባቢን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥያቄ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የላይኛው አዋሽ ተፋሰስ አካባቢን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥያቄ መቅረቡን የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው አስታወቁ። ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ድርጅት…

በአፋር ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የማህበራዊ ድጋፍ መስጠት የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የአዕምሮ ጤና፣ የሥነልቡና እና ማህበራዊ ድጋፍ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችል ስልጠና በሰመራ ከተማ ተጀምሯል፡፡ ስልጠናውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ የጤና ሚኒስቴር እና…

በታንዛንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 60 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 60 ኢትዮጵያውያን በፈቃዳቸው በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። በታንዛንያ የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ፕሮግራም ሃላፊ ዴቪድ ሆፍሜየር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዜጎቹ በዓለም…

የዩክሬንን እህል የጫነች የመጀመሪያዋ መርከብ ከኦዴሳ ወደብ ተንቀሳቀሰች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ ጋር በተደረሰው ሥምምነት መሠረት የመጀመሪያውን የእህል ወጪ ንግድ የጫነች መርከብ ዩክሬንን ለቃ መውጣቷን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ዛሬ የቱርክ እና የዩክሬን ባለሥልጣናት እንዳስታወቁት እህል የጫነችው መርከብ የኦዴሳን ደቡባዊ ወደብ ለቃ ጉዞ…

በሰሜን ወሎ ዞን የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አካላት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን በ2014 በጀት ዓመት በብዙ ፈተናዎች ውስጥ የተሻለ አፈጻጻም ላስመዘገቡ ወረዳዎች፣ ከተሞች፣ ለዞን ሴክተሮች፣ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴርና በሥሩ የሚገኙ ተጠሪ ተቋማት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን የአቅመ ደካሞችን ቤት የማደስ መርሐ ግብርን አስጀምረዋል፡፡ የቤት እድሳቱን ያስጀመሩት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ሲሆኑ÷ በመርሐ ግብሩ ላይ…

ኮርፖሬሽኑ ከውጪ የገዛውን ከ12 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ጅቡቲ ወደብ አጓጉዞ ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለ2014/15 የሰብል ዘመን ከውጪ የገዛው ከ12 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ሙሉ በሙሉ ወደ ጅቡቲ ወደብ አጓጉዞ ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡   የመጨረሻውን 10ኛ ዙር 500…