Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ  ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው አንደኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የኑሮ ውድነትን ለመቅረፍ እስካሁን ድረስ 1 ቢሊየን…

የጋዜጠኝነት እና የማህበረሰብ አንቂነት የሚና መደበላለቅ ድንበር ሊበጅለትና በሕግ ሊመራ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዜጠኝነት ሙያ እና ማህበረሰብን የማንቃት እንቅስቃሴ የሚና መደበላለቅ ችግር እየፈጠረ በመሆኑ ድንበር ሊበጅለትና በሕግ ሊመራ ይገባል ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ የሚዲያ ልማት ባለሙያው አቶ ሄኖክ ሰማእግዜር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሀገራችን ሀብቶች በኮንትሮባንድ ንግድ ድንበር ተሻግረው እንዳይወጡ መከላከል እንደሚገባ አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገራችንን ሀብቶች በኮንትሮባንድ ንግድ ድንበር ተሻግረው እንዳይወጡ መከላከል አስፈላጊ መሆኑን አስገነዘቡ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ድንበር…

ሐምዛ አብዲ ባሬ የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐምዛ አብዲ ባሬ አዲሱ የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መሾማቸው ተገለጸ፡፡ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ ማህሙድ÷ ሐምዛ አብዲ ባሬን የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸው ተዘግቧል፡፡ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዛ አብዲ…

1ሺህ 17 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 17 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥም ሶስቱ ህጻናት ሲሆኑ÷ 1 ሺህ 14ቱ ደግሞ ወንዶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና…

በመዲናዋ ሰባተኛ የምገባ ማዕከል ለማቋቋም ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር በአዲስ አበባ ሰባተኛ የምገባ ማዕከል ለማቋቋም የስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ የአዲስ አበባ ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሀና…

የሶማሌ ክልል ገቢዎች ቢሮ ባለፉት 10 ወራት 5 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ገቢዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ አሥር ወራት 5 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ አሕመድ ሙሁመድ የገቢ አሰባሰቡን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷ ባለፉት አሥር ወራት ለመሰብሰብ…

በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የጎንደር ከተማ ጤና ባለሙያዎች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ በህልውና ዘመቻው የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የጤና ባለሙያዎች ፣ የአምቡላንስ ሹፌሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ ተቋማት ዕውቅና ተሰጥቷል፡፡ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ባዘጋጀው መርሃ-ግብር የከተማው ተቀዳሚ…

ሩሲያ በሴቬሮዶኔስክ ከተማ የመሸጉ የዩክሬን ወታደሮች እጅ እንዲሰጡ ጠየቀች 

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በሴቬሮዶኔስክ ከተማ በተለይም በኬሚካል ፋብሪካ ውስጥ የመሸጉ የዩክሬን ወታደሮች ትጥቃቸውን እንዲያወርዱና እጅ እንዲሰጡ ጠየቀች፡፡ የከፋ ደም- አፋሳሽ በተባለው የሴቬሮዶኔስክ  ውጊያ የሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች አብዛኛው የዩክሬን ጦር ከምሥራቃዊቷ…

ሩሲያ ሉዓላዊነቷን እንድታስከብር ቻይና ድጋፍ ማድረጓን እንደምትቀጥል ገለፀች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ ሉዓላዊነቷን እንድታስከብር ሀገራቸው ድጋፍ ማድረጓን እንደምትቀጥል የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ሺፒንግ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር በሀገራቱ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ የስልክ ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም ፕሬዚዳንት ዢ…