Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ እና የዩክሬን ኃይሎች በሴቬሮዶኔስክ ከተማ “የከፋ” የተባለውን የጎዳና ላይ ውጊያ እያካሄዱ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 30፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ሴቬሮዶኔስክ የተባለችውን ከተማ ለመቆጣጠር ከዩክሬን ወታደሮች ጋር የጎዳና ላይ ውጊያ እያደረጉ መሆናቸው ተዘግቧል፡፡ ትንሿን የኢንዱስትሪ ከተማ ሴቬሮዶኔስክን ለመያዝ እየተካሄደ ያለው ውጊያ ከዚህ በፊት በምሥራቅ ዩክሬን…

በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ከአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢንቨስትመትና ሌሎች ተያያዠ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ የሚመራ ልዑክ ከአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢንቨስትመትና ሌሎች ተያያዠ ጉዳዮች ዙሪያ በባህር ዳር ከተማ ተወያይተዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በውይይቱ ወቅት…

የሲሚንቶ ገበያን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጥረት ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሲሚንቶ ገበያን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጥረት ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀስ ማንኛውም አካል ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠነቀቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ…

በመዲናዋ ለ6 ሺህ 23 ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታ ለማስተላለፍ ተችሏል- አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት 10 ወራት ለ6 ሺህ 23 ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታ ማስተላለፍ መቻሉ ተገልጿል፡፡   በምክትል ከንቲባና የሥራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር…

የ2015 ረቂቅ በጀት ለእዳ ክፍያ፣ በጦርነት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ግንባታ፣ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ማቅረብ እና የሀገር ደህንነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የ2015 የፌደራል መንግስት ረቂቅ በጀት ለእዳ ክፍያ፣ በጦርነት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ግንባታ፣ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ማቅረብ እንዲሁም የሀገር ደህንነት ለማስጠበቅ ትኩረት በመስጠት የተዘጋጀ መሆኑን…

በመዲናዋ ከነገ ጀምሮ የሚተገበር የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጫ የታሪፍ ማሻሻያ መደረጉን ገለፀ፡፡ የታሪፍ ማሻሻያው የተደረገው አለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን መሰረት በማድረግ እንደሆነ ተገልጿል።…

ባለሥልጣኑ “የኢትዮጵያ አገር በቀል እውቀት ዩኒቨርሲቲ” በሚል ስያሜ የተቋቋመ ተቋም እንደሌለ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢትዮጵያ አገር በቀል እውቀት ዩኒቨርሲቲ” በሚል ስያሜ የተቋቋመ ተቋም አለመኖሩን የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጣና ባለሥልጣን አስታወቀ ፡፡ ባለሥልጣኑ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መቋቋም የሚችለው…