በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች አገልግሎት የሚሰጥ ብሄራዊ የህብረተሰብ ጤና አደጋ መረጃ ማዕከል የዲጂታል ስራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች አገልግሎት የሚሰጥ ብሄራዊ የህብረተሰብ ጤና አደጋ መረጃ ማዕከል የዲጂታል አሰራር ተመርቆ ስራ ጀመረ።
ማዕከሉ የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና…