Fana: At a Speed of Life!

በናይጀሪያ በቤተክርስቲያን ላይ በተፈጸመ ጥቃት የ50 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጀሪያ ኦንዶ ክልል በሚገኝ የካቶሊክ ቤተ ክርሲቲያን ላይ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ቢያንስ የ50 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል፡፡   የግዛቷ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት ታጣቂዎች ድርጊቱን የፈጸሙት፥ ምዕመናን ቅዱስ ፍራንሲስ…

ለዋግ ኽምራ ተፈናቃዮች ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት  ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የዋግ ኽምራ ሃገረ ስብከት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ ለተፈናቃዮች አድርጓል። ድጋፉን ያስረከቡት የሃገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ በርናባስ እንደገለጹት፥ ሃገረ ስብከቱ በሃገሪቱ…

ምናባዊ ንብረት (ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ) ህገ ወጥ በመሆኑ ህብረተሰቡ ከመሰል ድርጊት እንዲቆጠብ ብሄራዊ ባንክ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምናባዊ ንብረትን (ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ) ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዕውቅና ያልተሰጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከእንደዚህ አይነት ሕገ-ወጥ ተግባር እራሱን እንዲጠብቅ ባንኩ አሳስቧል፡፡ የኢትዮጵያ የገንዘብ…

በደቡብ ጎንደር ዞን በህግ ማስከበር ስራው ከ775 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን በተጀመረው የህግ ማስከበር ስራ ከ775 በላይ ተጠርጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ገልፀዋል፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ይርጋ ሲሳይ እንደገለፁት በደቡብ ጎንደር ዞን ከህልውና ዘመቻው ማግስት…

ጠንካራ ሀገር ለመገንባት ሀገራዊ ችግሮችን በምክክርና በመነጋገር መፍታት ያስፈልጋል- ዶክተር ይልቃል ከፋለ  

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጠንካራ ሀገር ለመገንባት ሀገራዊ ችግሮችን በምክክርና በመነጋገር መፍታት እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የትውውቅ…

የሥራ ዕድል ፈጠራ እንዲሳካ የግሉ ዘርፍ ሚና ከፍተኛ ነው – አቶ ንጉሡ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የተቋቋመለት የሥራ ዕድል ፈጠራ ተልዕኮ እንዲሳካ የግሉ ዘርፍ ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራ፣ ሥራ ስምሪት እና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ተናገሩ፡፡…

ዋልያዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ በማላዊ ተሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከማላዊ ጋር የተጫወቱት ዋልያዎቹ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፈዋል፡፡ በማላዊ ቢንጉ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጋባዲኖ ማህዶ የማላዊን ሁለት ጎሎች በፍፁም ቅጣት ምት ሲያስቆጥር የኢትዮጵያን ብቸኛ ጎል…

የአሸባሪው ህወሓትን ሀገር የማፍረስ ሙከራ ከጸጥታ አካላት ጋር በመተባበር ለመከቱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ልዩ ኃይል አባላት አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ ጥበቃና አሸባሪው ህወሓት የፈፀመውን ሀገር የማፍረስ ሙከራ ከመከላከያ ሰራዊትና ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን የመከቱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝች ክልል ልዩ ኃይል አባላት በቦንጋ ከተማ አቀባበል ተደረገላቸው።…

ህወሓት ሰብዓዊ እርዳታን ከንጹሀን ቀምቶ በመውሰድ ልምድ ያለው ድርጅት ነው- የቀድሞ የአውሮፓ ዲፕሎማት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት በጦርነቱ ምክንያት የተቸገሩ ዜጎችን ለመደገፍ ወደ ትግራይ የሚላከውን ሰብዓዊ እርዳታ የመቀማት ልምዱን አጠናክሮ መቀጠሉን የቀድሞ የአውሮፓ ዲፕሎማት ተናገሩ። የኢትዮጵያን ጉዳይ በቅርበት የሚከታተሉትና በኢትዮጵያ…