Fana: At a Speed of Life!

የውጪ ኩባንያዎችና ባለሃብቶች በግብርናና ቱሪዝም ዘርፍ እንዲሰማሩ መልካም ዕድሎችን በስፋት ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኖርዲክ ትሬዲንግና አጋር ድርጅቶቹ “የኢትዮጵያ ስጦታዎች” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ዓለም አቀፍ የዝግጅት መርሐ ግብርን ዘርግቶ ይፋ አድርጓል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እንደተናገሩት፥…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት የ6ኛ ዙር ተመራጭ ሴቶች ኮከስ የምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት የ6ኛ ዙር ተመራጭ ሴቶች ኮከስ የምስረታ ጉባኤ በጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በኮከስ ጉባኤ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ስርሞሎ ፥ ኮከሱ በየአምስት ዓመቱ…

ኢትዮጵያ በምግብ  ራሷን ለመቻል  ወሳኝ እርምጃዎችን እየወሰደች ነው – የአፍሪካ ልማት ባንክ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምግብ  ራሷን ለመቻል  ወሳኝ እርምጃዎችን እየወሰደች ነው ሲሉ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አድሲና  ተናገሩ። ፕሬዚዳንቱ ከቡድን 7 አገራት የልማት ሚኒስትሮች ጋር ባደረጉት ውይይት እንዳስረዱት ከሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት…

የቡሬ የተቀናጀ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከፍተኛ የኃይል አቅርቦት እጥረት እንደገጠመው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሬ የተቀናጀ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከፍተኛ የኃይል አቅርቦት እጥረት እንደገጠመው የአማራ ክልል የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ብርሃኑ ጣምአለው በሰጡት…

ኢትዮጵያ እና እስራኤል በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የእስራኤል  ንግድ  ምክር ቤት በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ  በግብርና፣ በኢንዱስትሪ  እና  በግል  ሴክተሮች   ዘርፍ አብሮ  ለመስራት  የሚያስችል ሲሆን÷…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2015 የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 786 ነጥብ 61 ቢሊየን ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 786 ነጥብ 61 ቢሊየን ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 9ኛ መደበኛ ስብሰባ በ2015 የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ…

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የተፈናቃዮች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የተፈናቃዮች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሆኑን አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር ስቡህ ገበያው በየጊዜው የተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ገልጸው፥ በዚህም…

የደቡብ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ንቅናቄ መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ የሚመሩትና ኢትዮጵያ ታምርት በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ንቅናቄ መድረክ በጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የንቅናቄ መድረኩን…

በአማራና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎች የወባ በሸታ ስርጭት እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል እና ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሸታ ስርጭት እየጨመረ መሆኑ ተገልጿል። በአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ቡድን መሪ አቶ ዳምጤ ላንክር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በአማራና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎች የወባ በሸታ ስርጭት እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል እና ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሸታ ስርጭት እየጨመረ መሆኑ ተገልጿል። በአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ቡድን መሪ አቶ ዳምጤ ላንክር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…