የአማራ ልዩ ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በህልውና ዘመቻው ጉልህ አስተዋጽኦ ላደረጉ አባላቱ እውቅና ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልዩ ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በህልውና ዘመቻው ጉልህ አስተዋጽኦ ላደረጉ አባላቱና የጦር መሪዎች እውቅና ሰጠ፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የአማራ ልዩ ኃይል አዛዥ ሜጄር ጄኔራል መሠለ በለጠ፣ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተኮላ አይፎክሩን…
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ በባህር ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን ለመከላከል እንደምትሰራ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ኢንሼቲቭ የመሪነቱን ሚና ወስዳ በምስራቅ አፍሪካ በባህር ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን ለመከላከል እንደምትሰራ ተገለፀ ፡፡
በዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም (ኢንተርፖል) አስተባባሪነት በምስራቅ አፍሪካ በባህር ላይ የሚፈፀሙ…
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚገኙ ተጎጂዎች እኩል ትኩረት ሊሰጥ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚገኙ ተጎጂዎች እኩል ትኩረት እንዲሰጥ ጠየቁ።
አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ የአፍሪካ ቀንድ…
የተባባሩት ዓረብ ኤምሬቶች የንግድ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ዝግጁ መሆኑን አረጋገጠ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የተባባሩት ዓረብ ኤምሬቶች ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከርና ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ እንደሚሰራ የአገሪቱ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ገልጿል፡፡
አምባሳደር አክሊሉ ከበደ በተባባሩት ዓረብ ኤምሬቶች…
ካሪም ቤንዜማ የቻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሪያል ማድሪዱ የፊት መስመር አጥቂ ካሪም ቤንዜማ የውድድር አመቱ የቻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል፡፡
ፈረንሳዊው አጥቂ ክለቡ ሪያል ማድሪድ ለ14ኛ ጊዜ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግን በማንሳት ክብረ ወሰኑን ይዞ እንዲቆይ…
ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በቦንጋ ከተማ እየተገነባ ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ እየተገነባ ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ጎበኙ።
ጉብኝቱ በክልሉ በግንባታ ሂደት የሚገኙ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም…
ጀማሪ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ የሚያስችል አዋጅ እየተዘጋጀ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀማሪ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍና ለማበረታታት የሚያስችል አዋጅ እየተዘጋጀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ።
በሚኒስቴሩ የምርምርና ኢኖቬሽን ዘርፍ ዳይሬክተር ጀነራል ሠላምይሁን አደፍርስ እንደገለጹት፥ ጀማሪ የፈጠራ…
ከልማት አጋሮች የሚገኘውን ሀብት በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም ለማዋል ግልጽ አሰራር እንደሚተገበር ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ከልማት አጋሮች የሚገኘውን የውጭ ሀብት በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋምና ለሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶች ለማዋል አሳታፊ የሆነ አሰራር ተግባራዊ እንደሚደረግ የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በመሰረታዊ አገልግሎቶች አቅርቦቶች ላይ በየመንፈቅ ዓመት…