ሰራዊቱ በአንድ እጁ የኢትዮጵያን ጠላቶች እየተዋጋ በሌላ እጁ ለትውልድ አሻራውን እያኖረ ነው – ሌ/ ጀኔራል ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰራዊቱ በአንድ እጁ የኢትዮጵያን ጠላቶች እየተዋጋ በሌላ እጁ ችግኝ እየተከለ ለትውልድ አሻራውን ያኖራል ሲሉ የኢትዮጵያ አየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት…