ኮርፖሬሽኑ ከሁለት ማኅበራት ጋር የማምረቻ ፋብሪካ መገንቢያ ቦታ የኪራይ ውል ሥምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከሁለት ማኅበራት ጋር የማምረቻ ፋብሪካ መገንቢያ ቦታ የኪራይ ውል ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ ”ከግሪንቢዝ ኢንቨስትመንት ኋላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር” እና ”ከዳምቲት ቬት ፋርማ ትሬይኒንግ…