Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ ከሁለት ማኅበራት ጋር የማምረቻ ፋብሪካ መገንቢያ ቦታ የኪራይ ውል ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከሁለት ማኅበራት ጋር የማምረቻ ፋብሪካ መገንቢያ ቦታ የኪራይ ውል ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ኮርፖሬሽኑ ”ከግሪንቢዝ ኢንቨስትመንት ኋላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር” እና ”ከዳምቲት ቬት ፋርማ ትሬይኒንግ…

ሁለተኛው አገር አቀፍ የከንቲባዎች እና የግሉ ዘርፍ ባለሃብቶች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው አገር አቀፍ የከንቲባዎች እና የግሉ ዘርፍ ባለሃብቶች የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ ከተሞች የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች እንዴት መቋቋም እንዳለባቸው የመፍትሄ ሃሳብ ለመጠቆም እና በብቃት እና…

ኢትዮጵያ በአይ ኤም ኤክስ ፍራንክፈርት 2022 አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም ትልቅ የቱሪዝም መድረክ በሆነው አይ ኤም ኤክስ ፍራንክፈርት 2022 አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው። በቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ የተመራ የልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ኮንቬንሽን ቢሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ…

በሰሜኑ ክፍል ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ እየተደረገ ያለውን ምርመራና ድጋፍ በተመለከተ ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ ማብራሪያ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ግብረ ኃይል ጽሕፈት ቤት በኢትዮጵያ የሰሜኑ ክፍል ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ እየተደረገ ያለውን ምርመራ እና የድጋፍ ስራ አስመልክቶ ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ማብራሪያ እየሰጠ ነው። የሚኒስትሮች ግብረ…

አቶ ደመቀ ከትምህርት ትብብር ድርጅት ዋና ጸሃፊ ሼክ መንሱር ቢን ሙሳላምን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከትምህርት ትብብር ድርጅት ዋና ጸሃፊ ሼክ መንሱር ቢን ሙሳላምን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ የትምህር ጥራትን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ…

ከ129 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ129 ሚሊየን 152 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል ነው 102 ነጥብ 8 ሚሊየን የገቢ ኮንትሮባንድ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቶጎ ሎሜ በኩል ወደ ዋሽንግተን ዲሲ አዲስ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ በቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቶጎ ሎሜ በኩል ወደ ዋሽንግተን ዲሲ አዲስ በረራ ዛሬ ጀመረ። ከዚህ ቀደም አየር መንገዱ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ  በአየርላንድ ደብሊን አድርጎ በረራ ያደርግ ነበር ያሉት የኢትዮጵያ አየርመንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ…

በጅግጅጋ ከ800 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር የከተማዋን የመንገድ መሠረተ ልማት ለማሳደግ ከ800 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። የጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር ስራ…

የሶማሌ ክልል ጸጥታ ኮሚቴ በተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስትና በክልሉ የሚገኙ የፌዴራል የጋራ ጸጥታ አካላት ኮሚቴ በተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ የተለያዩ መመሪያዎች ሰጠ። ውይይቱን የመሩት የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ሲሆኑ ፥ በድንበር አካባቢ…

የመጀመሪያው የኢትዮ -ቻይና የጤናና የመድኃኒት ዘርፍ ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የኢትዮ -ቻይና የጤናና የመድኃኒት ዘርፍ ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ። በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከቤጂንግ ቤይ ማኦ ጂንግ ዩዋን ጤና አማካሪ ኩባንያ ጋር በጋራ በመተባበር በፋርማሴዩቲካል ዘርፍ ልማት ላይ ያተኮረ የንግድና…