Fana: At a Speed of Life!

10ኛው አገር አቀፍ የቱሪዝም ጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ በሠመራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው አገር አቀፍ የቱሪዝም ጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ "ቱሪዝም ለስራ-እድል ፈጠራ" በሚል መሪ ሀሳብ በሠመራ ከተማ ተካሂዷል፡፡   ኮንፈረንሱ በኢትዮጵያ ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዮት ከአፋር ባህልና ቱሪዝም ቢሮና ሠመራ…

“የመዲናዋ ህንፃዎች ግራጫ ቀለም ሊቀቡ ነው” በሚል የሚናፈሰው መረጃ ሀሰት መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ህንፃዎች ሁሉ ግራጫ ቀለም ሊቀቡ ነው በሚል ከሰሞኑ በማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚናፈሰው መረጃ ከዕውነት የራቀ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ዮናስ ዘውዴ አስታወቁ። የቢሮ ኃላፊው  አዲስ አበባን…

“ስለ ኢትዮጵያ” የተሰኘው አገራዊ መድረክ በድሬዳዋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ስለ ኢትዮጵያ" በሚል ሁለተኛው አገራዊ መድረክ ዛሬ በድሬዳዋተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበልና እና ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት እንዲሁም የምጣኔ ሀብት…

የመሰረተ ልማት ተቋማትን ቅንጅታዊ አሰራር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሰረተ ልማት ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በጅማ ከተማ ተካሄደ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፋንታ ደጀን፥ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ውጤታማ እንዲሆኑና የዘርፉ…

የዜጎችን ሰላምና ደህንነት እንዲሁም የሀገርን ቀጣይነት ለማረጋገጥ ብቸኛው መፍትሄ የህግ የበላይነትን ማስከበር መሆኑን መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎችን ሰላምና ደህንነት እንዲሁም የሀገርን ቀጣይነት ለማረጋገጥ ብቸኛው መፍትሄ የህግ የበላይነትን ማስከበር መሆኑን መንግስት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፥ በተለያዩ…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን በናይጄሪያ አቻው ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 12፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን በናይጄሪያ አቻው 1ለ 0 ተሸንፏል፡፡ ዛሬ ቡድኑ የዓለም ዋንጫ ማጣርያ የመጨረሻ ዙር የመጀመርያ ጨዋታውን በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከናይጄሪያ አቻው ጋር አድርጓል፡፡ በጫዎታውም የኢትዮጵያ ከ17…

ኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል መሰናክሎችን በመቋቋም ግዳጁን በስኬት እየፈፀመ ይገኛል – ሜጀር ጄኔራል ጆይሳኩር ሜኖን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰላም አሰከባሪ ኃይል አስቸጋሪ የመሬት አቀማመጥና መሰናክሎችን በመቋቋም ግዳጁን በስኬት እየፈፀመ እንደሚገኝ በተባበሩት መንግስታት የሠላም ማሰከበር ስትራቲጂክ ግንኝነት ኃላፊ ሜጀር ጄኔራል ጆይሳኩር ሜኖን ተናገሩ።…

በአንድ ዓመት ውስጥ በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት በዓለም 60 ሚሊዮን ዜጎች ተፈናቅለዋል

አዲስ አበባ፣ግንቦት 12፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በፈረንጆቹ 2021 በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት በዓለም ላይ 60 ሚሊዮን ዜጎች መፈናቀላቸውን ሪፖርቶች አመለከቱ፡፡ በ2021 በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋዎች ከተፈናቀሉ ሰዎች ከ18 ዓመት በታች የሆናቸው ዜጎች መሆናቸውን የውስጥ ተፈናቃዮች…

1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት 1ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል፡፡…