ለአማራ ክልል መልሶ ማቋቋምና ግንባታ የሚውል የ6 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ በክልሉ ለመልሶ ማቋቋምና ግንባታ ድጋፍ የሚሆን 6 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር የእርዳታ ስምምነት ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም ጋር አደረገ።
ስምምነቱን የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጥላሁን…