Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ መንግስት ለሚያደርጋቸው ጥረቶች የዩኒሴፍ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ትኩረት በሚሰጣቸው መስኮች እና ከድርቁ ጋር በተያያዘ የተፈጠረውን ጉዳት ለመቀነስ ለሚያደርጋቸው ጥረቶች የተባበሩት መንግስታት የህፃናት ፈንድ (ዩኒሴፍ) ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር…

ሀሰተኛ መታወቂያ ሲያትሙ የነበሩ ግለሰቦች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት መታወቂያ ሲያትሙ የነበሩ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ ሀሰተኛ የአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት መታወቂያ የሚያባዙና መታወቂያውን የሚያሰሩ ሰባት ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን…

የሀገራችንን መጥፋት የሚፈልጉ ሁሉ የጥፋት ዕቅዳቸው ወኪል አድርገው እንዲወስዱን ልንፈቅድ አይገባም-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችንን መጥፋት የሚፈልጉ ሁሉ የጥፋት ዕቅዳቸው ወኪል አድርገው እንዲወስዱን ልንፈቅድ አይገባም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፥ እንደ ህዝብ ልዩነቶቻችንን አምነን ተቀብለን በብዙ…

ክልሉን የትርምስ ቀጣና ለማድረግ የሽብር ድርጊት በሚፈጠሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እንወስዳለን – ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልሉን የትርምስ ቀጣና ለማድረግ የሽብር ድርጊት በሚፈጠሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አስታወቁ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በጎንደር ከተማ…

የኢትዮጵያ የማምረቻ ኢንዱስትሪን ለመደገፍ የብሪታኒያ ኤምባሲ አብሮ እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የማምረቻ ኢንዱስትሪን ለመደገፍ ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር አብሮ እንደሚሰራ የብሪታኒያ ኤምባሲ ገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እና የኤምባሲው የልማት ዳይሬክተር ፓውል ዋተርስ የማምረቻ ኢንዱስትሪን…

በኢትዮጵያ እና ጣሊያን መካከል የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በጣሊያን መንግስታት መካከል የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ እርዳታው የምግብ አምራች ኢንዱስትሪዎች፣ በምግብ ገበያና በምግብ ዝግጅት ወቅት የሚከሰተውን የምግብ ጥራትና ንጽህና መጓደልን…

የተለያዩ ሚኒስትሮችን ያካተተ ልዑክ የ”ፊቼ ጨምባላላ” በዓል ላይ ለመታደም ሀዋሳ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ እና ነገ በሚከበረው የፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ለመታደም የተለያዩ ሚኒስትሮችን ያካተተ የልዑካን ቡድን ሀዋሳ ከተማ ገባ፡፡ ልዑኩ፥ የኢፌዴሪ የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የፕላን እና ልማት…

ቻይና ጥልቀት በሌለው ውሃ ላይ መንሳፈፍ የሚችል ግዙፍ መርከብ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ጥልቀት በሌለው ውሃ ላይ መንሳፈፍ የሚችል በዓለም አቀፍ ደረጃ ግዙፉ የተባለ መርከብ መስራቷን አስታውቃለች፡፡ ጥልቀት በሌለው ውሃ ላይ በተለዋዋጭ እንቅስቃሴ መንሳፈፍ የሚችለው ይህ ግዙፍ መርከብ በቻይና ጂኦፊዚካል ቢሮ የተሰራ ሲሆን÷…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ናይሮቢ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ዛሬ ናይሮቢ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ጀሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የኬንያ ስፖርት፣ ባህል እና…

የኩፍኝ፣ ፖሊዮና ቢጫ ወባ ወረርሽኝን ለመከላከል ያለመ የክትባት ሣምንት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩፍኝ፣ ፖሊዮና ቢጫ ወባ ወረርሽኝን ለመከላከል ያለመ የክትባት ሣምንት ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ሊካሄድ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ በሰጡት መግለጫ ÷ የአፍሪካ የክትባት ሣምንትን…