Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ናይሮቢ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ዛሬ ናይሮቢ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ጀሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የኬንያ ስፖርት፣ ባህል እና…

የኩፍኝ፣ ፖሊዮና ቢጫ ወባ ወረርሽኝን ለመከላከል ያለመ የክትባት ሣምንት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩፍኝ፣ ፖሊዮና ቢጫ ወባ ወረርሽኝን ለመከላከል ያለመ የክትባት ሣምንት ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ሊካሄድ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ በሰጡት መግለጫ ÷ የአፍሪካ የክትባት ሣምንትን…

በአማራ ክልል በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው ኢንተርፕራይዞች 187 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በአማራ ክልል በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው ኢንተርፕራይዞች እና የቴክኒክና ሙያ ተቋማት 187 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ÷ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የክልል ቢሮዎችን፣…

የ ”ፊቼ ጫምባላላ” በዓል መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ “ፊቼ ጫምባላላ” በዓል በሐዋሳ ከተማ መከበር ጀመረ፡፡ መርሐ ግብሩ በአባቶች ምርቃት መጀመሩን እና በሆሬ፣ በፋሮ፣ በቄጣላ በፈረስ ጉግስ እንዲሁም በሌሎች ባሕላዊ ክዋኔዎች እየተከበረ መሆኑን…

በምዕራብ እና ምሥራቅ ሸዋ ዞኖች የመንግሥት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ እንዳይሳለጥ ባደረጉ ከ1 ሺህ 425 በላይ ሠራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ እና ምሥራቅ ሸዋ ዞኖች የመንግሥት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ እንዳይሳለጥ ባደረጉ ከ1 ሺህ 425 በላይ ሠራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡ የምዕራብ ሸዋ ዞን በመንግሥት ተቋማት…

የጋምቤላ ክልል ለመኸር ወቅት የሰብል ልማት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ለመኸር ወቅት የሰብል ልማት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮ ሃላፊው አቶ አጃክ ኡቻላ እንደገለጹት÷ በክልሉ በዘንድሮ የመኸር እርሻ ከ148 ሺህ ሄክታር…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጤና ሚኒስትር ጂያን ምባንዳ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በሁለቱ አገራት በጤናው ዘርፍ ጠንካራ አጋርነት መፍጠር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጤና ሚኒስትር ጂያን ምባንዳ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በሁለቱ አገራት በጤናው ዘርፍ ጠንካራ አጋርነት መፍጠር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ በተለይም…

ሩሲያ በዩክሬን ግጭት ጣልቃ በሚገባ ሀገር ላይ መብረቃዊ ጥቃት እንደምትፈፅም ፕሬዚዳንት ፑቲን አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ20፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቪላድሚር ፑቲን በዩክሬን ግጭት ጣልቃ በሚገባ ሀገር ላይ ሀገራቸው መብረቃዊ ጥቃት በመፈፀም አፀፋውን እንደምትመልስ አስጠነቀቁ። ፕሬዚዳንቱ ከሀገሪቱ የህግ አውጪ ምክር ቤት አባላት ጋር በሞስኮ ተገናኝተው በተወያዩበት ወቅት…