Fana: At a Speed of Life!

የተባባሩት ዓረብ ኤምሬቶች የንግድ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ዝግጁ መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የተባባሩት ዓረብ ኤምሬቶች ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከርና ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ እንደሚሰራ የአገሪቱ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ገልጿል፡፡ አምባሳደር አክሊሉ ከበደ በተባባሩት ዓረብ ኤምሬቶች…

ካሪም ቤንዜማ የቻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሪያል ማድሪዱ የፊት መስመር አጥቂ ካሪም ቤንዜማ የውድድር አመቱ የቻምፒየንስ ሊጉ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል፡፡ ፈረንሳዊው አጥቂ ክለቡ ሪያል ማድሪድ ለ14ኛ ጊዜ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግን በማንሳት ክብረ ወሰኑን ይዞ እንዲቆይ…

ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በቦንጋ ከተማ  እየተገነባ ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ እየተገነባ ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ጎበኙ። ጉብኝቱ በክልሉ በግንባታ ሂደት የሚገኙ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም…

ጀማሪ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ የሚያስችል አዋጅ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀማሪ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍና ለማበረታታት የሚያስችል አዋጅ እየተዘጋጀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። በሚኒስቴሩ የምርምርና ኢኖቬሽን ዘርፍ ዳይሬክተር ጀነራል ሠላምይሁን አደፍርስ እንደገለጹት፥ ጀማሪ የፈጠራ…

ከልማት አጋሮች የሚገኘውን ሀብት በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም ለማዋል ግልጽ አሰራር እንደሚተገበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ከልማት አጋሮች የሚገኘውን የውጭ ሀብት በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋምና ለሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶች ለማዋል አሳታፊ የሆነ አሰራር ተግባራዊ እንደሚደረግ የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በመሰረታዊ አገልግሎቶች አቅርቦቶች ላይ በየመንፈቅ ዓመት…

በወላይታ ዞን ሁለት ጥርስ አብቅሎ የተወለደው ሕፃን

አዲስ አበባ፣ግንቦት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በወላይታ ዞን በገሱባ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሁለት ጥርስ ያበቀለ ሕፃን መወለዱን ሆስፒታሉ አስታውቋል፡፡ የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ፀጋዬ እንድሪያስ እንደገለጹት  ÷ ትናንት ሁለት ጥርስ ያለው ልጅ የተወለደ  ሲሆን  ይህ…

በአሶሳ ከተማ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መሰረተ ልማት ለመዘርጋት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሶሳ ከተማ በሁለት ዓመት የሚጠናቀቅ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መሰረተ ልማት መዘርጋት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ መደረጉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በከተማዋ ያለውን የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት እጥረት እና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሠላም ጥሪን ተቀብለው የሚመለሱ የጉሙዝ ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሠላም ጥሪን ተቀብለው የሚመለሱ የጉሙዝ ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ ተናገሩ፡፡ በክልሉ መተከል ዞን ዳንጉርና ማንዱራ…

በአማራ ክልል ከሰኔ 2 ጀምሮ ለ6 ነጥብ 2 ሚሊየን ሰዎች የኮቪድ-19 ክትባት ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለ6 ነጥብ 2 ሚሊየን ሰዎች የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ከሰኔ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ሊሰጥ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በጎንደር ከተማ ዛሬ በተሰጠው የሚዲያ ባለሙያዎች ስልጠና ፥ ሶስተኛ ዙር ክትባቱ…

ከ12 ሺህ በላይ ከድባጤ ወረዳ ተፈናቅለው የነበሩ ነዋሪዎች ወደቀያቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የተቀናጀ ኮማንድ ፖስት ባከናወናቸው የፀጥታ ስራዎች ተፈናቅለው ከነበሩት የድባጤ ወረዳ ነዋሪዎች መካከል ከ12ሺህ በላይ ወደቀያቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ ከህዳር ወር 2013 ዓ/ም ጀምሮ በተከሰተው የፀጥታ…