Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል ለአፍዴራ ጤና ጣቢያ መሰረታዊ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአፋር ክልል ለአፍዴራ ጤና ጣቢያ መሰረታዊ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ1 ሺህ 200 ህሙማንን ለማከም የሚያስችል መሆኑም ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 150…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ መድሃኒቶች ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ስምምነትን ፈረመች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ መድሃኒቶች ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ስምምነትን ፈረመች፡፡   ስምምነቱን በአፍሪካ ህብረት በመገኘት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ፈርመዋል።   በስነ ስርዓቱ ላይ ዶክተ ሊያ ኢትዮጵያ የኤጀንሲው…

የፊቼ ጨምበላላ በዓል ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንዲከበር ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል- የሲዳማ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሄር ዘመን መለወጫ የፊቼ ጨምበላላ በዓል ያለምንም የጸጥታ ስጋት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የሲዳማ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ እንዳሉት ÷ 1 ሺህ 500 ወጣቶች ከጸጥታ…

ጅማ አባ ጅፋር አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ከስራ አገደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ጅማ አባጅፋር አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ከስራ ማገዱ ተገልጿል፡፡ የ2010 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ ጅማ አባ ጅፋር ያለፉትን አመታት በተለያዩ ጫናዎች ውስጥ ሆኖ ላለመውረድ ሲጫዎት…

የሩሲያ – ዩክሬን ጦርነት በፍጆታ ዕቃዎች እና በአገልግሎት ዘርፉ ላይ የተከሰተውን የዋጋ ንረት ይበልጥ እንዳባባሰው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት በአውስትራሊያ፣ በአሜሪካ እና በበርካታ የአውሮፓ ሀገራት ሸማቾች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ንረት መከሰቱን ሀገራቱ መጋቢት ወር ላይ ይፋ ባደረጉት የሩብ ዓመት ሪፖርት አመላከቱ፡፡ ሀገራቱ የገንዘብ የመግዛት አቅም ግሽበት እንዳጋጠማቸውም ነው…

ከፌደራል ለክልሎች የተላለፈው የጋራ ገቢ ድርሻ ባለፉት ሁለት ዓመታት ዕድገት ማሳየቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በፌደራል ደረጃ ለክልሎች የሚተላለፈው የጋራ ገቢ ድርሻ በዘንድሮ ዓመት ወደ 24 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ማደጉ ተገለጸ፡፡ ይህም የፌደሬሽን ምክር ቤት ለ23 ዓመታት ሲያገለግል የነበረውን የጋራ ገቢዎች ማስፉፊያ ቀመር ማሻሻሉን…

መከላከያ ሚኒስቴር በዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ተሠማርተው ወደ አገራቸው ያልተመለሱ ጥቂት የሠራዊት አባላትን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር በዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ተሠማርተው ወደ ሃገራቸው ያልተመለሱ ጥቂት የሠራዊት አባላትን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ የማብራሪያው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡…

በምስራቅ አፍሪካ ዘላቂ ሰላምና ደህንነት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሀይል በቀጠናው ዘላቂ ሰላምና ደህንነት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ የቀጠናውን ሰላም ከማስጠበቅ አንፃር በምን መልኩ መስራት እንደሚገባ የተጠባባቂ…

ኢትዮ ቴሌኮም “አሻም” እና “ቴሌ ገበያ” የተሰኙ አዳዲስ አገልግሎቶችን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም አሻም እና ቴሌ ገበያ የተሰኙ አዳዲስ አገልግሎቶችን አስተዋወቀ፡፡ “አሻም” የተሰኘው አገልግሎት የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች አገልግሎት ሲያገኙ በሚሰበሰብላቸው ነጥብ መልሶ የሚከፍል አገልግሎት ሲሆን አገልግሎቱ ከዛሬ…

ኮሚሽኑ ከተጣለበት ሀገራዊ ሀላፊነት አንጻር የዜጎችን ተሳትፎ ባረጋገጠ መልኩ ነጻ መሆን ይገባዋል – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ከተጣለበት አገራዊ ሀላፊነት አንጻር የሁሉንም ዜጎች ተሳትፎ ያረጋገጠ እና ከወገንተኝነት የጸዳ መሆን ይገባዋል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ዜጎች…