Fana: At a Speed of Life!

ለረጂም ጊዜ የቆዩ 6 የመልካም አሥተዳደር ችግሮች ተፈትተዋል- ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብቁ አሽከርካሪና ብቃቱ የተረጋገጠ ተሽከርካሪ ለማፍራት ተግዳሮት ሆነው ለረጂም ጊዜ የቆዩ ሥድስት የመልካም አሥተዳድር ችግሮች መፈታታቸውን የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የአሽከርካሪ ዘርፍ ምክትል ዋና…

ኢትዮጵያ እና ኬኒያ ሽብርተኝነትን በጋራ መከላከል በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬኒያ ሽብርተኝነትን ጨምሮ የተደራጁ ወንጀሎችን በጋራ መካላከል በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተደረገ፡፡ የብሔራዊ መረጃ ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከኬኒያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጋር በናይሮቢ…

ጥምቀት የኅብረ ብሔራዊነት መገለጫ ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተራ እና ጥምቀት በዓላት የኅብረ-ብሔራዊነት መገለጫ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ እና ድሬዳዋ አሥተዳደሮች ለከተራ እና ጥምቀት በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞች መግለጫ…

ከተራና ጥምቀትን ስናከብር ትስስራችንን በሚያጠናክር ተግባር መሆን አለበት- ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተራና እና ጥምቀት በዓላትን ስናከብር ማህበራዊ ትስስራችንንና አብሮነታችንን በሚያጠናክሩ ተግባራትን ሊሆን ይገባል ሲል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስገነዘበ፡፡ ምክር ቤቱ ለከተራ እና ጥምቀት በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ለከተራና ጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በደማቅ ሁኔታ ለሚከበረው የከተራና ጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሙሉ መልዕክታቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፦ እንኳን ለብርሃነ…

አየር መንገዱ ለቀድሞ አመራሮቹ የዕውቅና እና የሽልማት መርኃ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀደም ባሉት ዓመታት አየር መንገዱን በሥራ አስኪያጅነት እና በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለመሩ አመራሮች የዕውቅና እና የሽልማት መርኃ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ ኮሎኔል ስምረት መድሀኔ፣ ካፒቴን ዘለቀ ደምሴ ፣አህመድ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የጎንደር አብያተ መንግሥታት እድሳትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ መታሰቢያ ሃውልት ላይ ተገኝተው "የዘመናዊቷ ኢትዮጵያ አባት" ሲሉ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። የጥምቀት በዓልን በጎንደር ለመታደም ወደ ታሪካዊቷ ጎንደር ያቀኑት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ እና…

የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ለከተራና ጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች የከተራና የጥምቀት በዓልን አስመልከቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ÷ ጥምቀት በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ታላቅ በዓል መሆኑን በመግለጽ ለመላው…

አቶ አደም ፋራህ የከተራ እና የጥምቀት በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የከተራ እና የጥምቀት በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አቶ አደም በማህበራዊ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ጥምቀት ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና…