Fana: At a Speed of Life!

በደመራ በዓል አከባባር የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከደመራ በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊው ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳስቧል፡፡ በመስቀል ደመራ በዓል አከባባር ሥነ ሥርዓት ላይ የእምነቱ ተከታዮች በተለያዩ ቦታዎች ችቦ…

 በአማራ ክልል የመስቀል ደመራ በዓልን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በክልሉ የመስቀል ደመራ በዓል በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ። የጠቅላይ መምሪያው የኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ፤ በቀጣይ የመስቀል…

ሕዳሴ ግድብ አፍሪካውያን ያለምዕራቡ ዓለም ድጋፍ ፕሮጀክት መገንባት እንደሚችሉ አሳይቷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አፍሪካውያን ያለምዕራቡ ዓለም ድጋፍ ግዙፍ ፕሮጀክት መገንባት እንደሚችሉ ያሳይቷል። ዘ ሳህል ሲግናል የተባለው  የዩቲዩብ ገጽ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ ባወጣው ትንታኔ÷ ኢትዮጵያ የዓለም ዐይኖች ያተኮሩበትን…

የጎፋ “ጋዜ ማስቃላ” እና የኦይዳ “ዮኦ ማስቃላ” በዓላት እየተከበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎፋ ዞን ሕዝቦች የዘመን መለወጫ የጎፋ "ጋዜ ማስቃላ" እና የኦይዳ "ዮኦ ማስቃላ" በዓላት በሳውላ ከተማ በድምቀት እየተከበሩ ነው፡፡ በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት…

የሕዳሴ ግድብ የተባበሩት መንግስታት ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት የጎላ ፋይዳ አለው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የተባበሩት መንግስታት ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። በተባበሩት መንግሥታት 80ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከጠቅላላ…

‎ለኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ክለብ የቡድን አባላት ሽልማት ተበረከተ

‎አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)‎ ለኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ክለብ የቡድን አባላት የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ ክለቡ በአጠቃላይ ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን እንዲያሳካ ላስቻሉት ሁሉም…

በደሴ ዙሪያ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር መሀመድ ሰይድ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በዛሬው እለት መነሻውን ከመካነ ሰላም ያደረገ የህዝብ…

በቴክኖሎጂ በመታገዝ የኢትዮጵያን የእንስሳት ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ያላትን ሰፊ የእንስሳት ሀብት ቴክኖሎጂን ማዕከል ባደረገ መልኩ ጥቅም ላይ ለማዋል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡በሰው ሰራሽ ዘዴ የተደገፈ እንስሳትን የማዳቀል ፕሮግራም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው እለት በኦሮሚያ…

80ኛው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 80ኛው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው። በጠቅላላ ጉባዔው በፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተመራ ልዑክ ኢትዮጵያን ወክሎ በመሳተፍ ላይ ይገኛል። የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ…

በኦሮሚያ ክልል የውሃ ኃብትን አሟጦ በመጠቀም የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ በክልሉ ያለውን የውሃ ኃብት አሟጥጦ በመጠቀም የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው አሉ። በክልሉ ጅማ ዞን ቦቶር ጦላይ ወረዳ በኤገን ወንዝ ላይ…