Fana: At a Speed of Life!

ለሀገር ግንባታ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ሚና መጎልበት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች በሀገር ልማት ላይ ያላቸውን የጎላ ሚና በመገንዘብ የሚጠበቅባቸውን እንዲያበረክቱ ተጠየቀ፡፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ዴንጌ ቦሩ እንዳሉት፤ 86 በመቶው የኢትዮጵያ የወጪ እና ገቢ ንግድ…

ፋብሪካው ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ ሸጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢቲ ማዕድን ልማት አ.ማ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ እና ማቀነባበሪያ ፋብሪካ 38 ሺህ 91 ቶን የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተገለጸ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተገነባውን ኢቲ…

የንፁህ ውኃ መጠጥ አቅርቦት ተደራሽነትን ማሳደግ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የንፁህ ውኃ መጠጥ አቅርቦት ተደራሽነትን መቶ በመቶ ለማድረስ እየሠራ መሆኑን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እንዳሉት፤ በዚህ ዓመት የንፁህ ውኃ መጠጥ…

ከመምህራን የሚነሱ ጥያቄዎችን መንግስት በየደረጃው ለመፍታት ጥረት እያደረገ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመምህራን የሚነሱ ጥያቄዎችን መንግስት በየደረጃው ለመፍታት ጥረት እያደረገ መሆኑን አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ መምህራን ጋር ባካሄዱት ውይይት መንግስት የትምህርት ዘርፉን…

በእውቀትና ሥነምግባር የታነጸ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን ሚና የላቀ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በእውቀትና ሥነምግባር የታነጸ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን ሚና የላቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። “ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ሀሳብ ከክልሉ መምህራን…

ኢትዮጵያ ያላትን የውሃ ሀብት ዘመኑን በዋጀ መልኩ ጥቅም ላይ ለማዋል እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በውሃ ሀብትና በኢነርጂ ዘርፍ ያላትን ሀብት ዘመኑን በዋጀ መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል ስራ እያከናወነች መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ሚኒስቴሩ በውሃ እና ኢነርጂ ረቂቅ የፖሊሲ…

ሊቨርፑል ድሉን ከደጋፊዎቹ ጋር እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2024/25 የውድድር ዓመት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ ሊቨርፑል ድሉን ከደጋፊዎቹ ጋር እያከበረ ይገኛል። የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል በአንፊልድ ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር ከደጋፊዎቹ ጋር 20ኛ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ድሉን…

የቡና ጥራትን የማሻሻል ሥራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ጥራትን ለማሻሻል ክልሎችን ጨምሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የቡና ጥራትን ለማሻሻል ከተዋንያኑና ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ መሆኑን የባለስልጣኑ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአሲዳማነት የተጠቃ መሬትን የማከም ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአሲዳማነት የተጠቃውን መሬት በማከም የአፈር ለምነትን ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ምክትልና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አንደኛ ሽናሌ÷ በክልሉ ከሚታረሰው ከ1 ነጥብ 3…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፔይትሮ ሳሊኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ ‘Webuild Group’ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፔይትሮ ሳሊኒ ጋር በሮም ከተማ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ፤ በጥቂት ወራት ውስጥ በሚጠናቀቀው የኢትዮጵያ እና…