Fana: At a Speed of Life!

በፈጠራ የተሞላ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዕውቀት እና በፈጠራ የተሞላ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሠራ ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ጋር በጋራ ለስድስት ወራት ያሰለጠናቸውን 12…

1 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል የጥጥ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2016/17 የምርት ዘመን 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል የጥጥ ምርት መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በግብርና ሚኒስቴር የጥጥ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳምሶን አሰፋ እንደገለጹት÷ ለጥጥ ልማት እንደ ገዋኔ፣ መተማ፣ ሑመራ፣ ጋሞ፣ ጎፋ…

መንግስት ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ማጥበብንና እርቅ ማስፈንን ቁልፍ የሰላም አማራጭ አድርጎ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ማጥበብንና እርቅ ማስፈንን ቁልፍ የሰላም አማራጭ አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ፤ መንግስት ሰላምን ለማረጋገገጥ በርካታ…

በጋምቤላ ክልል 944 ሚሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 944 ሚሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 97 አልሚዎች አዳዲስ ፈቃድ መሥጠቱን የጋምቤላ ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሉ ኦቡፕ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በግብርና ዘርፍ 476 ሚሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 72…

ኢራን ለኢትዮጵያ የማደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በኢኮኖሚ፣ በቴክኖሎጂ እና በንግድ አማራጮች ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋገጠች፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከኢራን የፓርላማ ልዑክ ጋር በሀገራዊና ፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ላይ…

ከ730 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ደንበኞች የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር አገልገሎት ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ730 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ደንበኞች አገልገሎት መስጠት መቻሉን የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን ገለፀ፡፡ ባለስልጣኑ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያዉ ግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን ገምግሟል። በግምገማ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ180 ሺህ ኩንታል በላይ በርበሬ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2016/17 የምርት ዘመን እስካሁን ከ180 ሺህ ኩንታል በላይ የበርበሬ ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ሃላፊ አቶ ተፈራ ዘርፉ እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ…

በመዲናዋ 2ኛው ዙር ዕጩ የሠላም ሠራዊት አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ የ2017 ዓ.ም 2ኛው ዙር ዕጩ የሠላም ሠራዊት አባላትን አስመርቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ተመራቂዎች መቀራረብን፣ በጋራ አጀንዳ ላይ መግባባትንና የሕዝቦችን…

በመዲናዋ ለከተራና የጥምቀት በዓል በታቦታት ማደሪያ ቦታዎች የጽዳት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለከተራና የጥምቀት በዓል በሁሉም የታቦታት ማደሪያ ቦታዎች "የጥምቀት በዓል በፅዱ አዲስ አበባ" በሚል መሪ ሀሳብ የጽዳት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው። የከተማዋ ዋና ስራ አስኪያጅ ወንድሙ ሴታ (ኢ/ር)፤ የጥምቀትና የከተራ በዓልን…

ኦሊጎነር ሶልሻየር የቤሽክታሽ አሰልጣኝ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የቀድሞው የማንቸስተር ዩናይትድ ተጫዋች ኦሊጎነር ሶልሻየር የቤሺክታሽ እግር ኳስ ቡድን አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ። ሶልሻየር የቱርኩን እግር ኳስ ቡድን እስከ 2026 ለማሰልጠን መስማማቱን የተረጋገጡ የዝውውር መረጃዎችን የሚያወጣው ፋብሪዚዮ ሮማኖ በፌስ ቡክ…