የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ በተራራ ልማት ኢኒሼቲቭ 4 ሺህ 350 ሔክታር እየለማ ነው ዮሐንስ ደርበው Jan 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ የተራራ ልማት ኢኒሼቲቭ 4 ሺህ 350 ሔክታር የተራቆቱ ተራሮችን መልሶ የማልማት ሥራ እየተከናነወነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ከመደበኛ የተፈጥሮ ሀብት ልማት፣ የአፈርና ውኃ ጥበቃ እንዲሁም የአረንጓዴ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ-ቴሌኮም በአፍሪካ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ትልቅ እምርታ እያሳየ መሆኑ ተጠቆመ Meseret Awoke Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ቁልፍ ተዋናይ በመሆን ትልቅ እምርታ እያሳየ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬ ሕይወት ታምሩ አስታወቁ። የአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ሰለሞን ኩዋይኖር፣ የባንኩ የምስራቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢራን ፓርላማ ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኘ Meseret Awoke Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ መሐመድ ጋሊባፍ የተመራ ልዑካን ቡድን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት ኢትዮጵያ በልማት ጎዳና ላይ መሆኗን መረዳታቸውንና በጉብኝቱም መደሰታቸውን ገልፀዋል። ኢትዮጵያ ጥንታዊና ታሪካዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አባቶች ጋር ተወያዩ Meseret Awoke Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አባቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ የጥምቀት በዓል የተለመደውን ሃይማኖታዊ እሴቱን ጠብቆ በደመቀ ሁኔታ እንዲከበር ለማድረግ ከሃይማኖቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የድሮን ቴክኖሎጂ ፖሊስ የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ ያስችላል ተባለ Meseret Awoke Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ፖሊስ ውስጥ የተዋወቀው የድሮን ቴክኖሎጂ ማዕከል ወጣት የፖሊስ ኦፊሰሮች የቴክኖሎጂ ስልጠና አግኝተው የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያስችላቸው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ። ኮሚሽሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዳያስፖራው በሀገሩ እየተመዘገበ ላለው እድገት ሚናውን ሊወጣ ተዘጋጅቷል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ Meseret Awoke Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዳያስፖራው በሀገሩ እየተመዘገበ ላለው እድገትና ልማት የበኩሉን ሚና እንዲጫወት በልዩ ሁኔታ መዘጋጀቱን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ በኒውዮርክ እና አካባቢው ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የእንኳን…
የሀገር ውስጥ ዜና ፓርቲው የገባውን ቃል በተግባር በመፈፀም ቃሉን ባህል አድርጎ እየሰራ ነው – አቶ ጌቱ ወዬሳ Meseret Awoke Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ በመጀመሪያው ጉባኤ የገባውን ቃል በተግባር በመፈፀም ቃሉን ባህል አድርጎ እየሰራ እንደሚገኝ የፓርቲው የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳ ገለፁ። በሐረሪ ክልል ከከፍተኛ አመራሮች ጀምሮ እስከ ወረዳ መሰረታዊ ድርጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጋምቤላ ክልል በ6 ወራት ከ27 ኩንታል በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አቀረበ yeshambel Mihert Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ27 ኩንታል በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ መቅረቡን የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት አስታወቀ። የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ኃላፊ አቶ ኡጁሉ ጊሎ ÷ መንግስት ከወሰዳቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች መካከል የወርቅ ማዕድን…
የሀገር ውስጥ ዜና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውይይት ተጀመረ Meseret Awoke Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚደረግ የንቅናቄ ውይይት ተጀምሯል፡፡ ውይይቱ የሚካሄደው “ብሔራዊ ጥቅሞቻችን እና ቀጣናዊ ትስስር ለሚዛናዊ የሕዝቦች ተጠቃሚነት’’ በሚል መሪ ሃሳብ ነው፡፡ ዓላማው የኢትዮጵያን ቀጣናዊ ትስስር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኃብትን መጠበቅና ማልማት ልዩ ትኩረት የምንሰጠው ብርቱ ጉዳያችን ነው- አቶ አረጋ ከበደ yeshambel Mihert Jan 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታሪካዊ እና ተፈጥሯዊ ኃብትን መጠበቅና ማልማት ልዩ ትኩረት የምንሰጠው ለህዝባችንም ቃል የገባነው ብርቱ ጉዳያችን ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ያሉን ፀጋዎችና ኃብቶች…