በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከ65 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ በመስኖ የማልማት አቅም ተገነባ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመደበኛ እርሻ በተጨማሪ በዓመት ከ65 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ በመስኖ የማልማት አቅም መገንባቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ገለፁ።
አቶ ማስረሻ በላቸው እንዳሉት ፥ ባለፉት ሦስት ዓመታት በግብርናው…