Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከ65 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ በመስኖ የማልማት አቅም ተገነባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመደበኛ እርሻ በተጨማሪ በዓመት ከ65 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ በመስኖ የማልማት አቅም መገንባቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ገለፁ። አቶ ማስረሻ በላቸው እንዳሉት ፥ ባለፉት ሦስት ዓመታት በግብርናው…

የምንሰራው ስራ የሀገራችንን ዘላቂ ልማትና ሰላም የሚያረጋግጥ ነው – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምንሰራው ስራ የኢትዮጵያን ዘላቂ ልማትና ሰላም የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ "ከቃል እስከ ባህል!" በሚል መሪ ሃሳብ በመዲናዋ ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ…

ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ይዘው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ከ25 ሺህ ብር በላይ ሀሰተኛ ባለ 200 ብር የገንዘብ ኖቶችን ይዘው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሶሰት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር በማዋል ክስ መመስረቱን የልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በክፍለ ከተማው ወረዳ 8 ተክለኃይማኖት ተብሎ…

ከደረሱ አደጋዎች 7 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት ከደረሱ አደጋዎች 7 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን መቻሉን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በተጠቀሰው ጊዜ በአዲስ አበባና አካባቢው 244 አደጋዎች ያጋጠሙ ሲሆን÷ ከእነዚህም…

ከአሰራር ውጪ የ16 ሰራተኞች ቅጥር እንዲፈጸም ያደረገው በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት በጥቅም በመመሳጠር ከአሰራር ውጪ የ16 ሰራተኞች ቅጥር እንዲፈጸም ያደረገው ተከሳሽ በ14 ዓመት እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ ወሰነ። የዞኑ ዐቃቤ ሕግ ፈይሳ ዱደማ…

የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሁሉም በአቅሙ አክሲዮን በመግዛት ሃብት የሚያፈራበት ይሆናል – ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሁሉም በአቅሙ አክሲዮን በመግዛት ሃብት የሚያፈራበት ይሆናል ሲሉ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር) አመለከቱ። ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተከፈተው…

በመዲናዋ 27 የትራፊክ መብራት መጋጠሚያዎች ላይ የሶላር ሃይል መቀበያ መሳሪያ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን 27 የትራፊክ መብራት ባሉባቸው ቦታዎች ላይ የሶላር ሃይል መቀበያ መሳሪያ መትከሉን ገለጸ። ቀደም ሲል በኤሌክትሪክ መቆራረጥ ሳቢያ የትራፊክ መብራቶች ያለመስራት ችግር ያጋጥማቸው እንደነበር…

ሃሰተኛ መረጃ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በካናዳ የሥራና ትምህርት ዕድል ለማመቻቸት ሕጋዊ ውክልና በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞትዮስ (ዶ/ር) የተሰጣቸው በማስመሰል ሕገ ወጥ ደብዳቤ አዘጋጅተው እያሰራጩ ያሉ አካላት መኖራቸውን አስታውቋል፡፡ የሚኒስትሩ ስም ተጠቅሶ በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች እየተዘዋወረ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ የሐዋሳ ኮሪደር ልማት ሥራን ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የሐዋሳ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራ ያለበትን ደረጃ ገምግመዋል፡፡ በግምገማው ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ፣…

ርዕደ መሬት በተከሰተባቸው አካባቢዎች በዕቅድ ላይ የተመሰረተ ሥራ እየተከናወነ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ርዕደ መሬት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የመሠረተ-ልማት፣ የጊዜያዊ መጠለያ፣ የሰብአዊ ድጋፍ፣ የሳይንሳዊ ትንተና እና ትንበያ ቡድኖችን በማደራጀት በዕቅድ ላይ የተመሰረተ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ፡፡…