የአሜሪካ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ ካውንስሉ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጠናው የኢትዮጵያን መሪነት ለማረጋገጥ፤ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን የአሜሪካ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት መንፈስ ሊሰራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሲቪክ ካውንስል አመለከተ።
የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሲቪክ…