Fana: At a Speed of Life!

የአሜሪካ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ ካውንስሉ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጠናው የኢትዮጵያን መሪነት ለማረጋገጥ፤ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን የአሜሪካ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት መንፈስ ሊሰራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሲቪክ ካውንስል አመለከተ። የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሲቪክ…

የደቡብ ክልላዊ መንግስት ወደ ግንባር ለሚሄዱ ዘማቾች ሽኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት የሀገራቸውን ሉዓላዊነት ለማስከበር ወደ ግንባር ለሚዘምቱ ዘማቾች ሽኝት አድርጓል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዕርስቱ ይርዳው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስከበር ሁሉም ዝግጁ መሆን አለበት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሰመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሰራዊቱና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ይዘው ሰመራ ገቡ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሰመራ ሱልጣን አሊሚራህ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮችና…

የደቡብ ክልል ህዝብ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ 5ሺህ 100 ሰንጋዎችን ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የተለያዩ ድጋፎች አደረገ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዕርስቱ ይርዳዉ ÷ የክልሉ ህዝብ አንድ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ 5100 ሰንጋዎችን ለጀግናው የሀገር መከላከያ…

የደቡብ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ380 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ህዝብ እና መንግስት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ380 ሚሊየን ብር በላይ የአይነት እና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። የክልሉ ህዝብ እና መንግስት የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ለሚፋለመው መከላከያ ሰራዊት ያደረጉት የድጋፍ…

የስልጤ ዞን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ሃብት ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ዞን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት በ4ኛው ዙር የሀብት አሰባሰብ መርሃግብር ከ18ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ሀብት መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡ የዞኑ ሴቶችና ወጣቶች የ4ኛው ዙር የሀብት አሰባሰብ መርሃ ግብር አካል የሆነ ከ3 ሚሊየን ብር…

የወላይታ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ዞን ነዋሪዎች ለ5ኛ ዙር ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ሀብት በገንዘብና በአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡ አሸባሪው ህውሓት በኢትዮጵያን ህዝብ ላይ የደቀነውን የህልውና አደጋ በመረዳት ግንባር ላይ ለሚገኘዉ ለጀግናው…

በሆሳዕና ከተማ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚቀላቀሉ ዘማቾች በክብር ተሸኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገሪቱን ከአሸባሪው የሕወሐት ሴራና የውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት በጋራ ህዝባዊ ተሳትፎ በመመከት የቀደመ የጀግንነት ታሪኳን መድገም እንደሚገባ ተገለፀ። በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ አመራሮች፣…

ሁለቱ ክፍለ ከተሞች ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የአይነት ድጋፍ ለተፈናቃዮች አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቂርቆስና ጉለሌ ክፍለ ከተሞች ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ቁሳቁስ ድጋፍ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ። ክፍለ ከተሞቹ በአማራ ልማት ማህበር (አልማ) አስተባባሪነት በአማራ ክልል በአሸባሪውና ወራሪ…

ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ውጤታማ የስልክ ውይይት አድርገናል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር  4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከካናዳው አቻቸው ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ። ከጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ የስልክ ውይይት አድርገናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በማህበራዊ…