የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 30 ቶን የምግብ ነክ ቁሳቁስ እርዳታ ላከች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በትግራይ ክልል ሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል ተጨማሪ 30 ቶን የምግብ ነክ ቁሳቁስ መላኳን አስታውቃለች፡፡
አገሪቱ የላከችው ተጨማሪ የምግብ እርዳታ በትግራይ ክልል የሚገኙ 5 ሺህ 700…