Fana: At a Speed of Life!

የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 30 ቶን የምግብ ነክ ቁሳቁስ እርዳታ ላከች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በትግራይ ክልል ሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል ተጨማሪ 30 ቶን የምግብ ነክ ቁሳቁስ መላኳን አስታውቃለች፡፡   አገሪቱ የላከችው ተጨማሪ የምግብ እርዳታ በትግራይ ክልል የሚገኙ 5 ሺህ 700…

ቤተክርስቲያኗ በጦርነቱ የተጎዱ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ135 ሚሊየን ብር ኘሮጀክት ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በጦርነቱ የተጎዱ ከ227 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ135 ሚሊየን ብር ኘሮጀክት ይፋ አደረገች ፡፡ ቤተክርስቲያኗ በትግራይ፣ አማራ፣ አፋርና ኦሮሚያ ክልሎች በጸጥታ ችግር እና ጦርነት…

በደቡብ ክልል የወባና ያልተመጣጠነ የምግብ እቅርቦት ችግሮች መከሰታቸውን ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የወባና ያልተመጣጠነ የምግብ እቅርቦት ችግሮች በክልሉ መከሰታቸውን የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ አስታወቁ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ሃላፊ ከፋና ብሮድካስቲንግ ጋር ባደረጉት ቆይታ ፥ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ትግበራ…

የመዲናዋ ምክር ቤትና አስፈፃሚው አካል የዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤትና በአስፈፃሚው አካል መካከል የእቅድ ስምምነት የፊርማ ስነ ስርዓት ተከናወነ፡፡ የስምምነት ፊርማው ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈጉባኤ ቡዜና አልቃድር በተገኙበት መካሄዱን…

ለአራተኛው ዓመት አረንጓዴ ዐሻራ ቅድመ ዝግጅቶች እየተካሄዱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአራተኛው ዓመት አረንጓዴ ዐሻራ ቅድመ ዝግጅቶች እየተካሄዱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ በመጪው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ እንቅስቃሴ አራተኛ ዓመቱን እንደሚይዝ ይታወቃል፡፡ ይህን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ክልል ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም ያሳለፈው ውሳኔ ትክክለኛ እርምጃ ነው – ቱርክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ክልል ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑ ለግጭቱ መፍትሔ ለማፈላለግ ትክክለኛ እርምጃ ነው ስትል ቱርክ ገለጸች፡፡ የቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ትስስር ገጹ እንደገለጸው፥…

ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በአማራ ክልል የተጠለሉ ዜጎችን በዘላቂነት የማቋቋሙ ስራ ትኩረት እንዲሰጠው የክልሉ ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የሁለተኛ ቀን ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡ የምክር ቤቱ አባላት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ባቀረቡት ሪፖርት ላይ…

አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የመጀመሪያውን ይፋዊ የትውውቅ መድረክ እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የመጀመሪያ ይፋዊ ትውውቅ ሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎች እና የሰላም እናቶች ጋር እያደረገ ነው። በስነ ሰርዓቱ 11ዱ ኮሚሽነሮች ከሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች አባ ገዳዎች እና…

ክልሎች ጤናማ ፉክክር በማድረግ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የመሳብ አቅማቸውን ሊጠቀሙ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት አተገባበር ላይ የሚመክር ሀገራዊ የቅንጅት ዲፕሎማሲ መድረክ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በዘርፉ ያጋጠሙ ማነቆዎችና መፍትሄዎቻቸውን እንዲሁም በፖሊሲ አማራጮች ላይ…

የኢትዮጵያ መንግሥት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን የአውሮፓ ህብረት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያ መንግሥት ሰብዓዊ ድጋፍ የሚሹ ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግ ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን እንደሚደግፍ ገለጸ፡፡ ህብረቱ ጉዳዩን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሁፍ÷ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው…