Fana: At a Speed of Life!

የህልውና አደጋውን መቀልበስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ የሽብር ቡድኖቹ ህወሓት እና ሼኔን ሀገር የማፍረስ ሴራ መቀልበስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡   በውይይት መድረኩ የከተማዋ ተቀዳማ ከንቲባ አቶ ደስታ አንዳርጌን…

ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቅንጅት የፈጠሩ አካላት በተባበረ ክንዳችን ይፈርሳሉ-ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቅንጅ የፈጠሩት አካላት በተባበረ ክንዳችን ይፈርሳሉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡   ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ዛሬ እንኳን ህዝቡ ምድሩ ሳይቀር ለኢትዮጵያ…

በባቲ በኩል ሚሌን ለመያዝ የሞከረው አሸባሪው ህወሃት በተባበረ ክንድ እየተደመሰሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻና ሕዝቡ ከአገር መከለካያ ሰራዊት ጋር በመሆን በባቲ በኩል ሚሌን ለመያዝ የሞከረውን አሸባሪ ቡድን በተባበረ ክንድ እየደመሰሱት መሆኑን የካሳ ጊታ ግንባር ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ገለጹ። የካሳ ጊታ ግንባር…

የሽብርተኞችን ጥቃት ለመከላከል በምንችለው ሁሉ ከመንግስት ጎን ነን – የሀገር ሽማግሌዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኞችን ጥቃት ለመከላከል በሚችሉት ሁሉ ከመንግስት ጎን በመሆን የድርሻቸውን እንደሚወጡ የጉጂ ዞን የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ፡፡ ከዞኑ ሁሉም ወረዳዎች የተውጣጡ 200 የሀገር ሽማግሌዎች ትናንት በነገሌ ከተማ የሰላምና የልማትን…

የመዲናዋ አስተዳደር በአፋር ግንባር ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ሰንጋዎችን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስስተዳድር በአፋር ግንባር የህወሀት ወራሪ ሀይልን በመፋለም ላይ ላሉ ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ልዩ ሃይል ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረገ። የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ሰመራ…

በቡታጅራ ከተማ ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡታጅራ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝና መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሂዷል። ክልል አቀፍ በሆነው በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ “አሸባሪው የህውሓት ቡድን የሁሉም ኢትዮጵያዊ ጠላት ነው!…

ኢትዮጵያ በጽናት ትገሠግሣለች – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ‘’ውቢቷ ኢትዮጵያ ብዙም የማይነገርላት’’ ሲሉ አመልክተዋል። አክለውም ‘’ ኢትዮጵያ ልጆቿ በአንድ ልብ ኃይላቸውን አንድ አድርገው የሚታገሉላት ናት’’ ብለዋል። አካባቢዎን…

በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ህዝብ ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደርና ህዝብ ለጀግናዉ የሃገር መከላከያ ሰራዊት እና በደብረብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ ። በግንባር ተገኝተዉ ድጋፉን ያበረከቱት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ጋዲሳ እንደተናገሩት ÷ የመከላከያ…

የምዕራባውያን ሚዲያዎች ምንጊዜም የአፍሪካ ስጋቶች ናቸው -የቀድሞው የጋና ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የምዕራባውያን ሚዲያዎች ለአፍሪካ አህጉር የምንጊዜም ስጋቶች መሆናቸውን የቀደሞዉ የጋና ፕሬዚደንት ጄሪ ጆን ሮውሊንግ በህይዎት በነበሩበት ዘመን መናገራቸውን የተለያዩ ሚዲያዎች እያስታወሱት ነው፡፡ ፕሬዚደንቱ ካንዲድ አፍሪከ በተባለዉ የቴሌቪዥን…

16 የዞን አመራሮች የህልውና ዘመቻ ጥሪውን በመቀበል በዘመቻው ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) 16 የዞን አመራሮች የህልውና ዘመቻ ጥሪውን በመቀበል በዘመቻው ተቀላቅለዋል፡፡ የህልውና ዘመቻውን ከተቀላቀሉ ከዞኑ አመራሮች መካከል አቶ ወርቁ ቡዜ እና አቶ ሠራዊት ገዘኸኝ ÷ አመራር እንደመሆናችን መምራት የምንችለው ሰርተን ማግኘት የሚቻለው…