Fana: At a Speed of Life!

መንግስት በኢትዮጵያ የማላዊ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በኢትዮጵያ የማላዊ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ÷ ሀገራቸውን በአምባሳደርነት ከማገልገላቸው በተጨማሪ የአፍሪካ ኅብረት እና በአፍሪካ የተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ…

ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ኢኮኖሚያዊ ጫናን የተሻገረችው አካታች እና ዘላቂ የልማት ግቦችን በመከተሏ ነው – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ የልማት ግቦች ስኬታማ የሚሆኑት እና ሀገራት ከኢኮኖሚያዊ ጫና ማገገም የሚችሉት አካታች እና ዘላቂ መርሆዎችን ሲከተሉ እንደሆነ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ ዶክተር ሊያ ታደሰ በተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ…

ጃፓን ከኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ጋር በትብብር መስራት ትፈልጋለች – የጃፓን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ከኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ጋር በተገናኘ በትብብር ለመሥራት ፍላጎት እንዳላት የጃፓን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ጃይካ) አስታወቀ፡፡ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ…

ህብረቱ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወታደራዊ ሀይል ለማሰማራት የቀረበውን ሀሳብ እንደሚቀበለው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወታደራዊ ሀይል ለማሰማራት ያቀረቡትን ሀሳብ በደስታ እንደሚቀበለው አስታወቋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት፥ የምስራቅ አፍሪካ…

የምርምርና የልህቀት ማዕከል ዩኒቨርሲቲዎች የግብዓት እጥረት አንዳጋጠማቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ትምህርት እና ስልጠና ፍኖተ ካርታ መሰረት ሦስት የምርምር እና የልህቀት ማዕከል የሆኑት የጎንደር፣ ባሕር ዳር እና ጅማ ዩኒቨርሲቲዎች ለምርምር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስ ጨምሮ የገንዘብ እጥረት አለብን ብለዋል። ሦስቱም…

ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከጃፓን ልማት የትብብር ኤጀንሲ ልኡክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከጃፓን ልማት የትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) ልኡክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዶክተር ፍጹም በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ ከተመራው የኤጀንሲው ልኡክ ጋር የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ…

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በ9 ወራት ከ 43 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 9 ወራት ከ43 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ሙሉጌታ ተፈራ ÷ ቢሮው በ2014 በጀት ዓመት ከ 48 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ግብር ለመሰብሰብ አቅዶ ሲንቀሳቀስ…

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በጋራ መቆም እንዳለባቸው ምሁራን ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በጋራ መቆም አለባቸው ሲሉ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ተናገሩ፡፡ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሴኔሳ…