Fana: At a Speed of Life!

ጀርመን ለኢትዮጵያ ልማትና ዕድገት የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አሳወቀችለኢትዮጵያ ልማትና ዕድገት ጀርመን የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማድረግ ዝግጁ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከግጭት እና አለመራጋጋት ወጥታ ልማትና ዕድገቷ እንዲሳካ ጀርመን የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን በጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስቴር የምስራቅ አፍሪካ ኃላፊ ቮን ኢሰን ማርከስ ገለጹ፡፡ የጀርመን…

ከንቲባ አዳነች በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የጓሮ አትክልት ንቅናቄን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ "ምግባችን ከጓሮዋችን" በሚል መሪ ቃል የጓሮ አትክልት ልማት ንቅናቄን በይፋ አስጀምረዋል፡፡   በአንድ አርሶ አደር ማሳ በመገኘት የጓሮ አትክልት…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ለ27 አምባሳደሮች የሥራ መመሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ለ27 አምባሳደሮች የሥራ መመሪያ እና የሹመት ደብዳቤ ሰጥተዋል፡፡ ኢትዮጵያን ወክለው በተለያዩ አገራት ለተሾሙ አምባሳደሮች በብሔራዊ ቤተ መንግስት የሽኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ…

በአንዳንድ አካባቢዎች እየጣለ ያለውን የበልግ ዝናብ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች እየጣለ ያለውን የበልግ ዝናብ በአግባቡ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲቲዩት አስገነዘበ፡፡ በአንዳንድ አካባቢዎች እየጣለ ካለው ከባድ ዝናብ አንጻር ቅፅበታዊ ጎርፍ…

በምስራቅ አፍሪካ ዳታ ሲስተም በመገንባት የሚታወቀው “የዊንጉ አፍሪካ ዳታ ኢኮ ሲስተምስ” ማዕከል አገልግሎት መሥጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከሚያስተዳድራቸው ፓርኮች መካከል ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ውስጥ የሚገኘው “ዊንጉ አፍሪካ ዳታ ኢኮ ሲስተምስ” የተሰኘ ኩባንያ የገነባው የመረጃ ቋት ማዕከል አገልግሎት መሥጠት ጀምሯል፡፡…

የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን ግጭት ማቆሙን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን ግጭት ማቆሙን ገለፀ። የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ ዜጎች ሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም…

በኢትዮጵያ ከውስጥ እና ከውጪ የሚቃጡ ጥቃቶችን የሚመክት ባህር ኃይል እየተገነባ ነው – የባህር ኃይል ዋና አዛዥ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራችን ከውስጥ እና ከውጪ የሚቃጡ ጥቃቶችን የሚመክት ባህር ኃይል እየተገነባ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ዋና አዛዥ ሬር አዲሚራል ክንዱ ገዙ ተናገሩ። ዋና አዛዡ በቢሾፍቱ የሚገኘውን የባህር ሃይል መሠረታዊ ማሰልጠኛ…

በጅማ ዞን ከ490 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት በቡና መሸፈኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ከ490 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት በቡና መሸፈኑን የዞኑ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ…

የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት በአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ገጽታ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳደራል-አንድሬይ ማስሎቭ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት በአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ገጽታ ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር በሞስኮ የአፍሪካ ጥናት ማዕከል ዳይሬክተር አንድሬይ ማስሎቭ ተናገሩ፡፡   ዳይሬክተሩ ከአር ቲ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በነበራቸው ቆይታ…

የኔቶ አባል ሀገራት መሪዎች በብራሰልስ ተሰብስበዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ዩክሬኑ ግጭትን አስመልክቶ የአጋር አካላት ሚናን መገምገምን ዓላማ ያደረገው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት መሪዎች ልዩ ስብሰባ ዛሬ በቤልጂየም፣ ብራሰልስ እየተካሄደ ነው፡፡ የመሪዎች…