አንድ ሚሊየን ብር የሚጠጋ ዋጋ ያላቸው የደህንነት ካሜራዎችን ሰርቀዋል የተባሉ ግለሰቦች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ሚሊየን ብር የሚጠጋ ዋጋ ያላቸው ለደህንነት አገልግሎት የሚገጠሙ ካሜራዎችን የሰረቁ ተጠርጣሪዎችን እና ንብረቶቹን የገዙ ግለሰቦችን እጅ ከፍንጅ ይዞ ንብረቶቹን ማስመለሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በለሚኩራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ…