Fana: At a Speed of Life!

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ቅጥር ግቢ የሚከናወነው የጓሮ ግብርና ተጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክር ቤት ጋር የተደረገውን ውይይት ተከትሎ  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የስብሰባው ተሳታፊዎች የከተማ ግብርና እንቅስቃሴ አንድ አካል የሆነውን እና በጽሕፈት ቤቱ ቅጥር ግቢ የሚከናወነውን የጓሮ ግብርና…

ሴቶች በአይሲቲና በዲጂታል ስራዎች እንዲሰማሩ ለማድረግ በትብብር መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጅና በዲጂታል ስራዎች እንዲሰማሩና ዲጂታል ኢኮኖሚውን እንዲቀላቀሉ ለማድረግ በትብብር መስራት እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ተናገሩ። ዓለም አቀፍ የልጃገረዶች በኢንፎርሜሽን…

የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል ዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ተቋም ከምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል ጋር በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል ዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ተቋም እና የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል በስልጠና፣ በምርምር እና በአቅም ግንባታ ስራዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡ በስምምነቱ ኢትዮጵያ…

የተባበሩት መንግስታት ለአፍሪካ ቀንድ የድርቅ መቋቋሚያ የሚውል 1 ቢሊየን ዶላር ለመስጠት ቃል ገባ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጀኔቫ ባካሄደው ጉባኤ ለአፍሪካ ቀንድ ድርቅ መቋቋሚያ የሚውል 1 ቢሊየን ዶላር ለመስጠት ቃል ገብቷል፡፡ በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ ከለጋሽ አካላት…

በጎንደር ትናንት ከተፈጠረው ችግር ጋር በተያያዘ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ትናንት ከተፈጠረው ችግር ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር የማዋልና ተጠያቂነት የማረጋገጥ ስራ መጀመሩን የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ጌታቸው ጀንበር ገለጹ።   ምክትል ርዕሰ…

ሩሲያ በዩክሬን ዛፖሮዢ ከተማ የሚገኝ የጦር መሳሪያ ማከማቻን ማውደሟን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከምዕራባውያን ሀገራት ለዩክሬን የተላኩ የጦር መሳሪያዎች የሚገኙበትን የጦር መሳሪያ ማከማቻ ማውደሟን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከአሜሪካ እና ከምዕራባውያን ሀገራት ወደ ኪየቭ የተላኩ ትላልቅ የጦር…

በሰሜን ሸዋ ዞን ጉዳት ለደረሰባቸው የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ደብረሲና፣ ይፋት፣ አጣዬ፣ መሐልሜዳና ሞላሌ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ከ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ ተደረገ። በአዲስ አበባ ስራና ስልጠና ቢሮ የአራዳና…

በኢንጂነር አይሻ መሐመድ የተመራ ልዑክ የተንዳሆ መስኖ ልማት ፕሮጀክትን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ የተመራው ልዑክ ከአፋር ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር የተንዳሆ የመስኖ ልማት ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል፡፡   ፕሮጀክቱ ሰኔ 2007 ዓ.ም የተጠናቀቀ ሲሆን፥ 60 ሺህ ሄክታር…

የግብርና ማሽኖች ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ በመፈቀዱ የሜካናይዜሽን ግብርናን ሊያዘምኑ የሚችሉ ማሽኖች ቁጥር አድጓል – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ማሽኖች ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ መፈቀዱን ተከትሎ ባለፉት ሁለት አመታት የሜካናይዜሽን ግብርናውን ሊያዘምኑ የሚችሉ ማሽኖች ቁጥር ማደጉን ግብርና ሚኒስቴር ገልጿል። ለግብርናው ዘርፍ አገልግሎት ያላቸው ማሽኖች ከረጥ ነፃ እንዲገቡ የሚያስችል…

ማዕድ የምግብ ማቀነባበሪያ አክሲዮን ማህበር የሙከራ ምርት ማምረት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ንጋት ኮርፖሬት ማዕድ የምግብ ማቀነባበሪያ አክሲዮን ማህበር ፕሮጀክት በሚቀጥሉት ሶስት ወራት የሙከራ ምርት ይጀምራል ተባለ፡፡ የአማራ ክልል አፈጉባኤ እና ምክትል አፈ ጉባኤ እንዲሁም የተለያዩ የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ አባላት…