በ “ዘ-ጋርዲያን” ለማጭበርበሪያነት የዋለው የዋግኽምራ ተፈናቃይ እናቶች ምስል በፎቶ ጋዜጠኛው ተጋለጠ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌቲ ኢሜጅስ የፎቶ ጋዜጠኛ ጀማል ኮንተስ ሰቆጣ ላይ ያነሳውን የዋግኽምራ ተፈናቃይ እናቶችን ምስል የእንግሊዙ "ዘጋርዲያን" ጋዜጣ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ መንግስት በፈጸመው በደል የተጎዱ እናቶች በማስመሰል ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ በተሳሳተ መረጃ…