Fana: At a Speed of Life!

በ “ዘ-ጋርዲያን” ለማጭበርበሪያነት የዋለው የዋግኽምራ ተፈናቃይ እናቶች ምስል በፎቶ ጋዜጠኛው ተጋለጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌቲ ኢሜጅስ የፎቶ ጋዜጠኛ ጀማል ኮንተስ ሰቆጣ ላይ ያነሳውን የዋግኽምራ ተፈናቃይ እናቶችን ምስል የእንግሊዙ "ዘጋርዲያን" ጋዜጣ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ መንግስት በፈጸመው በደል የተጎዱ እናቶች በማስመሰል ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ በተሳሳተ መረጃ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ድርቅ ጉዳት ላደረሰባቸው ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ መጠናከር አለበት አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ  በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር እና የዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር ጋር ባደረጉት ውይይት በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ መጠናከር እንደሚገባው…

በጦርነትና በተፈጥሯዊ አደጋዎች ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመርዳት የተቀናጀ ሀገራዊ የሀብት ማሰባሰብ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነትና በተፈጥሯዊ አደጋዎች ለእርዳታ የተጋለጡ ዜጎችን ለመርዳት የተቀናጀ ሀገራዊ የሀብት ማሰባሰብ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም ከኤልሻዳይ ኢንተርቴይመንት…

የትዊተር ኩባንያ በ44 ቢሊዮን ዶላር ተሸጠ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካዊው ባለሃብት ኢሎን መስክ የትዊትር ኩባንያን በ44 ቢሊዮን ዶላር በመግዛት የግላቸው አደረጉ፡፡ ለወራት ሂደት ላይ የነበረው የትዊተር ኩባንያ የግዥ ሂደት በባለአክሲዮኖችቹ የዳይሬክተሮች ቦርድ እንደተገለጸው፥…

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር አጎራባች አካባቢዎች ሰላምን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አጎራባች አካባቢዎች መካከል ያለውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ በአጣዬ ከተማ ምክክር ተካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቃይ ወገኖችን ከዕለት ድጋፍ ወደ መልሶ ማቋቋም ለማሸጋገር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖችን ከዕለት ድጋፍ ወደ መልሶ ማቋቋም ለማሸጋገር እየተሰራ መሆኑን የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር አቶ ታረቀኝ ታሲሳ ÷ በክልሉ ሶስት…

የሀገርን ኢኮኖሚ ለማሳደግ በግብርናው የንግድ ዘርፍ ሴቶችን ማሳተፍ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምግብ እራስን ለመቻል እና የሀገርን ኢኮኖሚ ለማሳደግ በግብርናው የንግድ ዘርፍ ሴቶችን ማሳተፍ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ ሴቶች በግብርናው ንግድ ላይ ለሚኖራቸው ተሳታፊነት እና ተጠቃሚነት መፍትሄ ማመላከት ያለመ እና "የሴቶችን…

ቻይና በዜጎቿ ሥነ-ልቦና የተቃኙ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ዩኒቨርሲቲዎችን ዕውን ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ ÷ የሀገሪቷ ዩኒቨርሲቲዎች ሥርዓተ-ትምህርት ከዜጎቻቸው ጥልቅ ሥነ-ልቦናዊ ዕሳቤዎች የተቀዱ መሆን እንዳለባቸው አሳሰቡ፡፡ በትናንትናው ዕለት ቤጂንግ በሚገኘው ሬንሚን ዩኒቨርሲቲ በነበራቸው የጉብኝት መርሃ-ግብር…

አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን በአግባቡ መጠቀም የጠነከረች ኢትዮጵያን የመገንባት እድል ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን በአግባቡ መጠቀም ከቻልን ከምንጊዜም በላይ የጠነከረች ኢትዮጵያን የምንገነባበት እድል ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህርና…

በሀላባ ቁሊቶ ከተማ ታላቅ የኢፍጣር መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በሺህዎች የሚቆጠሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ደማቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የሀላባ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር መሀመድ ኑርዬ እና የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ከንቲባ…