Fana: At a Speed of Life!

የዩክሬን ቀውስ የባይደን አስተዳደርን ተጨባጭ የአመራር ድክመት ያሳበቀ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ቀውስ የባይደን አስተዳደር ተጨባጭ የአመራር ድክመት እንዳለበት ያሳበቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡ አሜሪካ እንደ ዓለም ኃያል ሀገር በችግር ፈቺነት፣ በመፍትሄ አመላካችነት ፣ በመሪነት እና በወታደራዊ መሳሪያ አቅርቦት ልቃ ከመውጣት ይልቅ ከትንንሽ…

በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የሚገኙ ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ጽጽቃ የመጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠየቁ፡፡ በብሔረሰብ አስተዳደሩ ከ60 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች በአራት የመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ሲሆን÷ ከእነዚህ…

ከተለያዩ ክልሎች የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየተሠራ ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ፣ ከደቡብ እና ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በአሸባሪው ሸኔ የተፈናቀሉ 692 ሺህ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ ከክልል አመራሮች ጋር በመነጋገር እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ…

ርዕሰ መስተዳድር እርስቱ ይርዳ በጋሞ ዞን በካምባ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ጎበኙ

አዲስ አበባ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በጋሞ ዞን በካምባ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ድንገተኛ የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጋሞ ዞን በካምባ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በነበራቸው ጉብኝት÷ በሆስፒታሉ…

51ኛው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የፊታችን መጋቢት 19 ጀምሮ በሃዋሳ ይካሄዳል

  አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከመጋቢት 19 እስከ 24 ቀን 2014 ዓ.ም በሲዳማ ክልል ሃዋሳ ከተማ እንደሚካሄድ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።   በሻምፒዮናው ላይ የክልሎች፣ የከተማ አስተዳደሮች፣…

ከ21 በላይ የታሸገ ውኃ አምራች ፋብሪካዎች ስራ አቆሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ21 በላይ የሚሆኑ የታሸገ ውኃ አምራች ፋብሪካዎች ስራ ማቆማቸው ተገለጸ። ውሃ አምራች ፋብሪካዎች ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ፣ ጉሙሩክ ኮሚሽን እና አዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ጋር ውይይት እያካሄዱ…

የኤች አር 6600 መፅደቅ ኢትዮጵያን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ጥገኛ የሚያደርግ በመሆኑ እንዳይፀድቅ ሁሉም ሊሰራ ይገባል – አምባሳደር ዲና

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ መፅደቅ ኢትዮጵያን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ጥገኛ የሚያደርግ በመሆኑ እንዳይፀድቅ ሁሉም ሊሰራ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ጠየቁ። አምባሳደር ዲና ዛሬ…

ኢትዮ ቴሌኮም አዲስ የቤት ውስጥ የ4ጂ የኢንተርኔት አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም አዲስ የቤት ውስጥ የአራተኛ ትውልድ (4ጂ) የኢንተርኔት አገልግሎት ጀመረ። ኢትዮ ቴሌኮም አዲስ 4ጂ /home 4g wttx/ ገመድ አልባ ብሮድባንድ ኢንተርኔት ለመኖርያ ቤት አገልግሎት ማቅረቡን የኢትዮ ቴሌኮም…

በጦርነት ምክንያት የተፈናቀሉ ሕፃናትን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜንና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በአራት ወረዳዎች በጦርነት ምክንያት የተፈናቀሉ ሕፃናትን የትምሕርት ተጠቃሚ የሚያደርግ የ81ሚሊየን ብር ፕሮጀክት ሊተገበር ነው። በወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የአማራ ክልል ዳይሬክተር አቶ አሰፋ…

ናይጄሪያ በአፍሪካ ትልቁን የማዳበሪያ ፋብሪካ ስራ አስጀመረች

አዲስ አበባ፣መጋቢት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ናይጄሪያ በ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ያስገናበችውን በአፍሪካ ትልቁን የማዳበሪያ ፋብሪካ በይፋ ስራ አስጀመረች። የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ሙሃመድ ቡሃሪ በመክፈቻ ስነ ስርቱ ላይ እንደተናገሩት በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት…