አዋጁ የባህር ዳር ከተማን ሰላምና ፀጥታ ከሰርጎ ገቦች መጠበቅ አስችሏል – ኮማንድ ፖስት
አዲስ አበባ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በአግባቡ ተፈጻሚ በማድረግ የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ ከሰርጎ ገቦች ለመጠበቅ መቻሉን የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ፀጥታ ምክር ቤት ኮማንድ ፖስት አስታወቀ።
የኮማንድ ፖስቱ ሰብሳቢና የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ…