ክልሎች ጤናማ ፉክክር በማድረግ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የመሳብ አቅማቸውን ሊጠቀሙ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት አተገባበር ላይ የሚመክር ሀገራዊ የቅንጅት ዲፕሎማሲ መድረክ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ በዘርፉ ያጋጠሙ ማነቆዎችና መፍትሄዎቻቸውን እንዲሁም በፖሊሲ አማራጮች ላይ…