Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትናንትናው እለት ለ22ቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሚኒስትር…

በማርች ባንድ፣ ኦርኬስትራና ቴአትር ሙያ የሰለጠኑ የፖሊስ አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በማርች ባንድ፣ ኦርኬስትራና ቴአትር ሙያ ያሰለጠናቸውን 128 የፖሊስ አባላት አስመረቀ። ፖሊስ ኮሚሽኑ በማርች ባንድ፣ ኦርኬስትራና ቴአትር ሙያ የፖሊስ አባላትን አሰልጥኖ ሲያስመረቅ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።…

አዲሱ ትውልድ ለውጥ አምጪ እንጂ ያለፉትን ስህተቶች የሚደግም መሆን የለበትም- ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አዲሱ ትውልድ ለውጥ አምጪ እንጂ ያለፉትን ስህተቶች የሚደግም መሆን የለበትም-የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ። ፕሬዝዳንቷ ይህንን ያሉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ መረሃ ግብር…

ዘላቂ ዕድገትን ለማረጋገጥ የትምህርት ስርዓታችን ተስፋ የሚጣልበት ነው- የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)  ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ አሁን ላይ ያለዉ የትምህርት ስርዓት ተስፋ የሚጣልበት መሆኑን የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ገለጹ። በዩኒቨርስቲዉ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንድ መምህር የፕሮፌሰርነት ማዕረግ እንደሚሰጥም…

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 3 ሺህ 490 ተማሪዎችን አስመርቋል። የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቀን፣ በማታ፣ በርቀት እንዲሁም በቅዳሜና እሁድ መርሐግብር በመጀመሪያና…

አየር መንገዱ ላይ እየወጣ ያለው የሐሰት ዘገባ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ጫና አካል ነው- አቶ አባዱላ ገመዳ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሲኤንኤን ከሰሞኑ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ እያወጣው ያለው የሀሰት ዘገባ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ዓለም አቀፍ ጫና አካል መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባዱላ ገመዳ ገለጹ። አቶ አባዱላ በተለይ…

ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ጥቅምት 1 በመላ አገሪቷ ይከበራል-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል የፊታችን ሰኞ ጥቅምት 1 ቀን 2014 ዓ.ም ለ14ኛ ጊዜ በመላ አገሪቷ እንደሚከበር የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ። እለቱ “በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ6 ሺህ በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ፣ በማታና በርቀት ትምህርት መርሐ ግብር ያስተማራቸውን 6 ሺህ 163 የቅድመ ምረቃና ድሕረ ምረቃ ተማሪዎችን በወዳጅነት አደባባይ እያስመረቀ ነው። ከተመራቂዎቹ መካከል 155 የሶስተኛ ዲግሪ ዕጩ…

አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ 6 ሺህ በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል። አርባምጭ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ እያስመረቀ የሚገኘው ለ34 ኛ ዙር መሆኑ ተገልጿል።…

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች 10 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ባቋቋሙት የአስቸኳይ ጊዜ ገንዘብ አሰባሰቢ ኮሚቴ አማካኝነት የተሰበሰበ 10 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ምግብና አልባሳት በአሸባሪው የህውሃት ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ። ኮሚቴው በአሜሪካና አውሮፓ…