ለኢድ አልፈጥር እና ሸዋል ኢድ በዓላት ወደ ሐረሪ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢድ አልፈጥር እና ሸዋል ኢድ በዓላትን ለማክበር ወደ ሐረሪ ክልል የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል እና ለማስተናገድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ክልሉ አስታወቀ፡፡
የሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሔኖክ ሙሉነህ÷ እንግዶችን ለመቀበልና…