Fana: At a Speed of Life!

ለኢድ አልፈጥር እና ሸዋል ኢድ በዓላት ወደ ሐረሪ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢድ አልፈጥር እና ሸዋል ኢድ በዓላትን ለማክበር ወደ ሐረሪ ክልል የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል እና ለማስተናገድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ክልሉ አስታወቀ፡፡ የሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሔኖክ ሙሉነህ÷ እንግዶችን ለመቀበልና…

በቤንች ሸኮ ዞን አንዲት እናት በአንዴ 4 ህጻናትን ተገላገሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን አንዲት እናት አራት ህጻናትን በአንዴ በሰላም ተገላገሉ፡፡ በዞኑ በሰሜን ቤንች ወረዳ በኮሶኮል ቀበሌ ልዩ ስሙ ሽችን መንደር ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ አብነሽ ካይትናብ÷ 3 ወንድና 1 ሴት ልጅ በድምሩ አራት…

በዩክሬን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ወደ ፖላንድ አቋርጠው እንዲገቡ መፈቀዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት በዩክሬን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ ፖላንድ ድንበር አቋርጠው መግባት እንዲችሉ ከፖላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር እና በመጻጻፍ ማስፈቀድ መቻሉን በጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገለፀ። በመሆኑም በዩክሬን…

ትምህርት ሚኒስቴር የበይነ መረብ መማሪያ ስርዓትና ዲጂታል ቤተ መጻሕፍት አገልግት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የመረጃ፣ የተግባቦት እና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እንዲሁም የዲጂታል ቴክኖሎጂ አተገባበር ሥርዓትን ማሻሻል የሚያስችሉ መርሃ ግብሮችን ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴሩ ለተማሪዎች ይጠቅማሉ ብሎ ካዘጋጃቸው ፕሮግራሞች…

600 ሚሊየን ብር ወጭ የሚደረገበት የወራቤ ኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 600 ሚሊየን ብር ወጭ የሚደረገበት እና በአካባቢው ያለውን የኤሌክትሪክ እጥረት እንደሚቀርፍ የታመነበት የወራቤ ኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የስራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ…

የኔዘርላንድስ ኩባንያ በኢትዮጵያ የሚገኙ የእንስሳት ባለሃብቶችን እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣የካቲት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኔዘርላንድስ ኩባንያ የእንስሳት ሀብት ልማት ፕሮጀክት በመጀመር በኢትዮጵያ የሚገኙ የእንስሳት ባለሃብቶችን እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በትላንተናው ዕለት በዓለም ከ40 አገራት በላይ የሚንቀሳቀስውንና ፒኮሊን/ ሺፕፐርስ…

በሀረር ከተማ የተገነባው የካንሰር ህክምና ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀረር ከተማ በሚገኘው ሐረማያ ዩኒቨርስቲ ህይወት ፋና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የተገነባው የካንሠር ህክምና መስጫ ማዕከል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ ። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ለህንፃ ግንባታው ከ65 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ…

በመከላከያ ሚኒስትሩና በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር የተመራ ልዑክ የወንጪ ደንዲን ፕሮጀክት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ እና በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ የወንጪ ደንዲን ፕሮጀክት ጎበኘ። በጉብኝቱም የወንጪ ደንዲ ፕሮጀክት በተያዘለት ዕቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑም ተገልጿል።…