Fana: At a Speed of Life!

የመንግስት ምስረታው የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት ሚናው የጎላ ነው – ተፎፎካካሪ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ምስረታው የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት የጎላ ሚና እንዳለው የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ገለጹ፡፡ የደሴ ከተማ ቅርንጫፍ ኢዜማ ፓርቲና የደቡብ ወሎ ዞን አብን ጽህፈት ቤት አመራሮች÷ በመንግስት ምስረታው ሂደት…

የኮተቤ ሜትሮፓሊታን ዩኒቨርሲቲ የ “ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ” እንዲሆን ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ አንድ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እንደሚያስፈልጋት በቀረበው ትንታኔ መነሻነት የቀድሞ ኮተቤ ሜትሮፓሊታን ዩኒቨርሲቲ የ "ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ" እንዲሆን መወሰኑን ዩኒቨርስቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።…

ሀገሬ በምትፈልገኝ አገልግሎት እሰማራለሁ-ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በቀጣይ ሀገሬ በምትፈልገኝ አገልግሎት እሰማራለሁ ሲሉ ገለጹ፡፡ ለኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ሚንስትር እና ዶክተር…

የቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ለጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ላኩ

አዲስ አበባ፣መስከረም26 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ፓም ሚንህ ቺንህ ለጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አልዎት መልዕክት ላኩ። ቬትናም እና ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከመሰረቱበት እ.ኤ.አ.ከ1976 ጀምሮ ጠንካራ ወዳጆች…

ይህ ወቅት መጪውን ታሪካችንን በደማቁ የምንፅፍበት አዲስ ምዕራፍ ነው – ኢንጂነር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትልቅ ሀገር ፣ ታላቅ ሕዝብን ማገልገል ክብርም መታደልም ነው፤ ወቅቱም መጪውን ታሪካችንን በደማቁ የምንፅፍበት አዲስ ምዕራፍ ነው ሲሉ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ። በዛሬው ዕለት የማዕድን ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት ኢንጂነር…

የማዕከላዊ አየር ምድብ በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የሰራዊቱ አባላት የማእረግ ሹመት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ኃይል ማዕከላዊ አየር ምድብ በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ እና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሠራዊት አባላት የማዕረግ ሹመት ሰጠ፡፡ በሐረር ሜዳ በተከናወነው ስነስርዓት ላይ በመገኘት የአየር ኃይል ምክትል…

በሁለት ወራት 10 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣መስከረም 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከሃምሌ ወር ጀምሮ 10 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ገቢ በመሰብሰብ የዕቅዱን 119ነጥብ 8 በመቶ ማሳካቱን አስታወቀ፡፡ ቢሮው ገቢውን የሰበሰበው ከደረጃ “ሀ”፣ “ለ” እና “ሐ” ግብር ከፋዮች እንደሆነ ገልጿል፡፡ የግብር…

የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ1ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠመራ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ትህነግ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡ ዩኒቨርሲቲው አሸባሪው ትህነግ ባደረሰው ውድመት ከሰሜን ወሎ ዞን አካባቢ ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለሚገኙ…

ጠንካራዋን ቱርክ እንገነባለን – ረጅብ ጣይብ ኤርዶሃን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠንካራዋን ቱርክ እንገነባለን ሲሉ የቱርኩ ፕሬዚደንት ረጅብ ጣይብ ኤርዶሃን ተናገሩ፡፡ ፕሬዚደንቱ በኤ ኬ ፓርቲ የፓርላማ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ለልማትና ለዲሞክራሲ ግንባታ በተረባረብን ቁጥር ታላቅ እና…

ሦሥት የፊዚክስ ሊቃውንት የ2021 የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በስዊድን ስቶኮልም በሚገኘው “የስዊድን ሮያል ሳይንስ አካዳሚ” በተሰየመው የኖቤል ሽልማት ኮሚቴ በፊዚክስ ዘርፍ አሸናፊ የሆኑ ሶስት ሊቃውንቶች ተሸላሚ እንደሚሆኑ ታውቋል፡፡ ትውልደ ጃፓናዊ የሆነው አሜሪካዊ ሳዩኩሮ ማናቤ፣ ጀርመናዊው ክላውስ…