ታላቁ የህዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጨት የጀመረው ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በካርቱም በተፈራረሙት ስምምነት መሰረት ነው- አቶ ፈቅ አህመድ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጨት የጀመረው ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በካርቱም በተፈራረሙት የመርሆች ስምምነት መሰረት መሆኑን የውሃ ሃብት አስተዳደር አማካሪ አቶ ፈቅ አህመድ ነጋሽ ገለጹ፡፡
ግድቡ ኃይል ማመንጨት መጀመሩ የታችኛው…
ኮምቦልቻን ከአሸባሪው ህወሓት ወረራ ነፃ በማውጣት ሂደት ለተሳተፉ አካላት ዕውቅና ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ከተማንና ነዋሪዎቿን ከአሸባሪው እና ወራሪው የህወሓት ቡድን ነፃ በማውጣት ሂደት ለተሳተፉ አካላት ምስጋና እና እውቅና ተሰጠ።
የኮምቦልቻ ከተማ ማህበረሰብ እና የከተማ አስተዳደሩ ባዘጋጁት በዚሁ ስነስርዓት ላይ…
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች እነማን ናቸው?
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማህበረሰቡ ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዕጩ ኮሚሽነሮችን እንዲጠቁም በማድረግ ከ600 በላይ ዕጩ ኮሚሽነሮች መጠቆማቸውን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
ከእነዚህ ውስጥም ምክር ቤቱ ለኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዕጩ…
ምክር ቤቱ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሾመ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ በሚገኘው ልዩ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሾሟል፡፡
ምክር ቤቱ በአምስት ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ ነው የቀረቡትን ዕጩ ኮሚሽነሮች የሾመው፡፡
ምክር ቤቱ ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ…
አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በሚገኙ የውሀ ተቋማት ላይ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ውድመት አድርሷል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራ ክልል በሚገኙ የውሀ ተቋማት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ውድመት ቢያደርስም የገጠመን ችግር ከእኛ አቅም በታች ስለሆነ በመተባበር እና አንድ በመሆን እንሻገረዋለን ሲሉ የአማራ ክልል ውሃ እና ኢነርጂ…
የኑሮ ውድነት፣ ሥራ አጥነትና መሰል የህዝብ ጥያቄዎችን መከታተል የምክር ቤቶች ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑሮ ውድነቱን ጨምሮ ህዝቡ የሚያነሳቸውን የተለያዩ ጥያቄዎች ምክር ቤቱ ሃላፊነት ወስዶ ምላሽ እንዲሰጥባቸው እንዲከታተሉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ አሳሰቡ።
የአማራ ክልል ምክር ቤት እና በስሩ የሚገኙ ምክር ቤቶች የ6…
በሣምንቱ መጨረሻ በተካሄዱ የአገር አቋራጭ እና የጎዳና ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣምንቱ መጨረሻ ቅዳሜ እና እሁድ በተካሄዱ አገር አቋራጭ እና ዓለም አቀፍ የጎዳና ውድድሮች እንዲሁም በስፔን ሲቪላ በተደረገ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸናፊ ሆነዋል፡፡
በዚሁ መሠረት በወንዶች…