የሀገር ውስጥ ዜና የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃዮች ከ1ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው አሸባሪው የህወሓት ቡድን ባደረሰው ጥፋት ከሰሜን ወሎ አካባቢ ተፈናቅለው በደሴና በኮምቦልቻ ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ ክተር ፋሪስ ደሊል እንደገለጹት፥ የተፈጠረው…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን አዲስ አርማና የደንብ ልብስ አስተዋወቀ Meseret Demissu Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን አዲሱን አርማና የሰራዊቱን የደንብ ልብስ አስተዋወቀ፡፡ ኮሚሽኑ የአባላቱን አዲሱን የደንብ ልብስ በክልሉ ፖሊስ ማርች ባንድ ታጅቦ በአሶሳ ከተማ በመዘዋወር ለህብረተሰቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደምሴ ዱላቻ የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ ዮሐንስ ደርበው Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አቶ ደምሴ ዱላቻ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾመ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አቶ ዲንጋሞ ዲዴ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል፡፡ ምክር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለጤና ባለሞያዎች በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሥራ ዕድል የሚያመቻች ስምምነት ተፈረመ Meseret Demissu Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያውያን ጤና ባለሞያዎች በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሥራ ዕድል ለማመቻቸት የሚያስችል ስምምነት መፈረሙ ተነገረ። የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ፣የሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም የጤና ሚኒስቴር በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ከአለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር የአፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ አካባቢ ም/ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከአለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር የአፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ አካባቢ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሚል አሌአዋዲህን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በዋናነት በኢትዮጵያ በአቪዬሽን ዘርፍ ባለው ወቅታዊና…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሰላም ማስከበር በተጨማሪ አርሶ አደሩ ምርታማነትን ለማሳደግ ያሳየው ተነሳሽነት ይደነቃል- የምድር ሃይል ዋና አዛዥ ዮሐንስ ደርበው Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት የምድር ሃይል ዋና አዛዥና የመተከል ዞን የተቀናጀ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ በፓዊ ወረዳ የአርሶ አደሩን ማሳ ጎብኝተዋል። በዚሁ ወቅት እንደገለጹት÷ በዞኑ ተከስቶ የነበረው…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ቡድን ሰሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክን ለማውደም ያደረገው ሙከራ መክሸፉ ተገለጸ Feven Bishaw Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ቡድን ሰሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክን በምሽግነት ለመጠቀምና ለማውደም ያደረገው ሙከራ በማኅበረሰቡና በጸጥታ ኃይሉ መክሸፉን የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ። "ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት" በሚል መሪ ቃል የቱሪስት…
የሀገር ውስጥ ዜና ለስድስት ኩባንያዎች የከፍተኛ ማዕድን ምርት ፈቃድ ተሰጠ Feven Bishaw Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስድስት ኩባንያዎች የከፍተኛ ማዕድን ምርት ፈቃድ መሰጠቱን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ስምምነቱን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የኩባንያዎቹ ስራ አስኪያዎች ተፈራርመዋል፡፡ ኩባንያዎቹ ፈቃድ የተሰጣቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ለኢትዮጵያ ዜጎች ደህንነትና ጥቅም መከበር አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን- ባህሬን ዮሐንስ ደርበው Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ዜጎች ደህንነትና ጥቅም መከበር አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ የባህሬን የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሼክ ናስር ቢን አብዱለራህማን አልካልፋ ገለጹ፡፡ በባህሬን የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት መሪ አምባሳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ሾመቶችን ሰጠ Meseret Awoke Sep 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥቷል፡፡ አቶ ግርማ የሽጥላ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አድርጎ ሲሾሙ÷ አቶ ሞላ መልካሙ የጽህፈት ቤቱ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡ በተጨማሪም አቶ ፍስሀ ደሳለኝ የአማራ…