አዲስ አበባ ወንድሞቻችንን እና እህቶቻችንን በደማቅ ሁኔታ ለመቀበል ተዘጋጅታለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ወንድሞቻችንን እና እህቶቻችንን በደማቅ ሁኔታ ለመቀበል ተዘጋጅታለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ፥ በኮቪድ-19 ምክንያት ለሁለት ዓመታት ተቋርጦ…