Fana: At a Speed of Life!

ከበይነ መረብ ጋር የተቆራኙ ቁሶች ምንነት እና የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት ከበይነ መረብ ጋር የተቆራኙ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት እየጨመረ ይገኛል፡፡   ከበይነ መረብ የተቆራኙ ቁሶች (internet of things) በዋናነት ሴንሰሮች እና ሶፍትዌሮች የተካተቱባቸው የቁሶች…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ ዓመት 50ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ፡፡   ምክር ቤቱ ለሁለት ቀናት በሚያካሂደው ጉባዔ የተለያዩ አስፈፃሚ አካላት የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርትን…

የእናቶችን ጤና ለማሻሻል እየሰሩ ላሉ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሀ ግብር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናቶችን ጤና ለማሻሻል ከጤና ሚኒስቴር ጋር እየሰሩ ላሉ አጋር አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሀ ግብር ተካሔደ። በምስጋና መርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የእናቶች እና ህጻናት ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት ዘላለም ፥ የጤናማ…

ሚኒስቴሩ በትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ዙሪያ በጂንካ ከተማ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከደቡብ ክልል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር በትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት ዙሪያ በጂንካ ከተማ ምክክር እያካሄዱ ነው፡፡ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ከደቡብ…

በቪላ ዲ ማድሪድ የዓለም የቤት ውስጥ ቱር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወርቅ ደረጃ በተሰጠው እና ትላንት ምሽት በስፔን በተካሄደው ቪላ ዲ ማድሪድ የዓለም የቤት ውስጥ ቱር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ድል ቀንቷቸዋል። በዚህም መሠረት በወንዶች 3 ሺህ ሜትር ሰለሞን ባረጋ…

“ለኢትዮጵያ እንቁም” የተሰኘ ዘመቻ በለንደን ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለንደን በተከበረው 126ኛው የዓድዋ ድል በዓል የመታሰቢያ መርሃ-ግብር ላይ “ለኢትዮጵያ እንቁም” የተሰኘ ዘመቻ ተካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን የተሰኘ የጥቁሮች ህዝቦች የሆነ ድርጅት ዘመቻውን መምራቱን በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ…

ዶክተር ጌዲዮን ከተመድ ሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከተመድ ሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ሚሼል ባችሌት ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሩ በ49ኛው የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ይገኛል። ከስብሰባው ጎን ለጎን…

የትምህርት ጥራት ችግርን ለመቅረፍ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና ባለድርሻ አካላት መረባረብ አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው ከዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ካውንስል አባላትና መምህራን ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ÷ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚስተዋለውን የትምህርት ጥራት…

ኤምባሲው በዩክሬን ለሚገኙና ከዩክሬን ወደ ፖላንድና ሌሎች አጎራባች አገሮች በመሄድ ላይ ላሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ማግኘት የሚችሉበት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዩክሬን ለሚገኙና ከዩክሬን ወደ ፖላንድና ሌሎች አጎራባች አገሮች በመሄድ ላይ ላሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ማግኘት የሚችሉበት ሊንክ ይፋ አድርጓል፡፡ ኤምባሲው በሩስያ እና ዩክሬን መካከል…

በጋሞ ዞን 400 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ለሚገነባው ትምህርት ቤት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን አስተዳደር 400 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ለሚገነባው የሁለተኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤት የመሠረት ድንጋይ ተጣለ። የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ ትምህርት ቤቱ ትውልድን በመቅረጽ ሀገርን መረከብና መመራመር የሚችሉ እና…