Fana: At a Speed of Life!

የሞጆ ከተማ አስተዳደር በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ ከተማ አስተዳደር በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን በተከሰተው ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የሞጆ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ፀጋዬ ተክለሃና ለምሥራቅ ሐረርጌ ዞን አስተዳዳሪ…

የክተት አዋጅ በታወጀባት ወረኢሉ ከተማ 126ኛው የዓድዋ ድል በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳግማዊ አፄ ሚኒልክ የክተት አዋጅ ባወጁባት ወረኢሉ ከተማ 126ኛው የዓድዋ ድል በዓል በድምቀት ተከብሯል። በድል በዓሉ ላይ የተገኙት በመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና ሀላፊ ሜጀር ጀኔራል አህመድ ሀምዛ፥ የኢትዮጵያውያን…

የጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ የቡና ማሠልጠኛ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያና ሴሬቲ የተመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን የኢትዮጵያ የቡና ማሠልጠኛ ማዕከል ጎበኘ፡፡ በጉብኝት መርሃ-ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እንዲሁም…

በጦርነቱ ምክንያት ከዩክሬን ወደ ጎረቤት ሀገራት ለመሻገር የሚሞክሩ አፍሪካውያን የዘረኝነት ተጽእኖ እየደረሰብን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ - ዩክሬን ጦርነትን በመሸሽ ከዩክሬን ወደ ተለያዩ ጎረቤት ሀገራት ለመሻገር የሚሞክሩ አፍሪካውያን በቆዳ ቀለማቸው ምክንያት ተጽእኖ እየደረሰባቸው መሆኑን ተናገሩ። ጦርነቱን በመሸሽ ከዩክሬን ወደ ተለያዩ ጎረቤት ሀገራት ለመሸሽ በሞከሩ…

ቻይና በ2022 ከፍተኛ የግብር ማሻሻያ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በ2022 የ 173 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የግብር ቅናሽ ልታደርግ መሆኗን አስታወቀች፡፡ የቻይና ገንዘብ ሚኒስትር ሊዩ ኩን ÷ ቻይና ቅናሹን የምታደርገው በቴክኖሎጂ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በሰብዓዊ ዘርፍ፣ በዘመናዊ ግብርና እና በቀጠናዊ ጉዳዮች…

በአንድነት በመቆም ብልጽግናን እውን ማድረግ እንደሚቻል የዓድዋ ድል ትምህርት ይሆናል – አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 126ኛው የዓድዋ ድል በዓል በጦርነት ብቻ ሳይሆን ድህነትን ለመዋጋት በአንድ ከቆምን ብልጽግናን እውን ማድረግ እንደሚቻል ትምህርት የሚሆን የድል በዓል መሆኑን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ-ጉባዔ ታገሠ ጫፎ…

ከአንድ እናት ሆድ ውስጥ 28 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ ወጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲላ ከተማ በሚገኘው ሰላም ሆስፒታል በተደረገ የቀዶ ጥገና ህክምና ከአንድ እናት ሆድ ውስጥ 28 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ መውጣቱ ተሰምቷል፡፡ ከምዕራብ ጉጂ ዞን ሃሚባላ ዋማና ወረዳ ጮርሶ ጎሊጃ ቀበሌ በመምጣት በሰላም ሆስፒታል የህክምና ክትትል…

የገቢዎች ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 34 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን በድርቁ ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚሆን 34 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የገቢዎች…

የክልልና የፌደራል መንግስታት በድርቅ የተጎዱ ወገኖችና እንስሳቶቻቸውን የመታደግ ስራ አጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልልና የፌደራል መንግስታት በድርቅ የተጎዱ ወገኖችና እንስሳቶቻቸውን የመታደግ ስራ አጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን እና የልዑካን ቡድናቸው በድርቁ…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ምክር-ቤት ከነገ ጀምሮ የ3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት 50ኛ መደበኛ ጉባኤን ያካሂዳል፡፡ የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፈትህያ አደን የምክር-ቤቱን 50ኛ መደበኛ ጉባኤ አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጹት፥…