ሀብታችንን በሚገባ በመጠቀም የህዝቡን ፍላጎት ለማሟላት እንሠራለን – የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳዳር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የክልሉ ምክር ቤት የተመረጡት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በኢኮኖሚያዊ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ቀጣይ የክልሉን ህዝብ ፍላጎት ለማሟላትና ለጥያቄያቸው ምላሽ ለመስጠት የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የራስን…