ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስና የትምህርት ተቋማትን ገንብቶ ለአገልግሎት ለማብቃት ከስምምነት ተደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከሁለቱ የከተማ አስተዳደሮችና ከአስር ክልሎች ጋር በመሆን ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስና የወደሙ የትምህርት ተቋማቱትን ገንብቶ ለአገልግሎት ለማብቃት ከስምምነት ተደረሰ፡፡
በዚህም የትምህርት ሚኒስቴር ከሁለቱ…