Fana: At a Speed of Life!

ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስና የትምህርት ተቋማትን ገንብቶ ለአገልግሎት ለማብቃት ከስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከሁለቱ የከተማ አስተዳደሮችና ከአስር ክልሎች ጋር በመሆን ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስና የወደሙ የትምህርት ተቋማቱትን ገንብቶ ለአገልግሎት ለማብቃት ከስምምነት ተደረሰ፡፡ በዚህም የትምህርት ሚኒስቴር ከሁለቱ…

የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ በአማራና አፋር ክልሎች ትምህርት ቤቶችን ሊያስገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ በአማራና አፋር ክልሎች በ3 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር አራት ትምህርት ቤቶችን ሊያስገነባ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በጦርነት በተጎዱ አካባቢዎች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት በትምህርት…

የሐረማያ ሐይቅን 75 በመቶ ማፅዳት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረማያ ከተማ በተሰራ የሴፍቲኔት ስራ የሐረማያ ሐይቅን 75 በመቶ ክፍል ከቆሻሻ ማፅዳት መቻሉ ተገለፀ። የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሙለታ ቡሽራ እንደተናገሩት፥ የሴፍቲኔት መርሃ ግብሩን ከሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር…

በባኮ ቲቤ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን ባኮ ቲቤ ወረዳ ሾቦካ ከተማ አቅራቢያ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡   አደጋው ሁለት ከባድ ተሽከርካሪዎች እርስ በርስ በፈጠሩት ግጭት የተከሰተ መሆኑን ከዞኑ ከሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ…

አንድ ስናይፐር ጠብመንጃ ፣ ከ20 ሺህ በላይ የክላሽና 260 የብሬን ጥይት ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በጋራ በመቀናጀት ባደረጉት ኦፕሬሽን አንድ ስናይፐር ጠብመንጃ ፣ ከ20 ሺህ በላይ የክላሽ እና 260 የብሬን ጥይት ከእነ ተጠርጣሪዎቹ መያዛቸውን አስታወቁ፡፡ ህገ-ወጥ…

ሩዋንዳ ከ3 ዓመታት በኋላ ከኡጋንዳ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ልትከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩዋንዳ ለ3 አመታት ዘግታው የነበረውን ከኡጋንዳ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ልትከፍት መሆኑን ገለጸች፡፡ ሩዋንዳ ከኡጋንዳ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር መከፈቷ የተሰማው የኡጋንዳ ጦር አዛዥ ሌተናል ጀነራል ሙሁዚ ካይኔሩጋባ ወደ ሮዋንዳ…

በግማሽ ዓመቱ 11 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በግማሽ ዓመቱ የፀጥታ ችግር ያለባቸው አካባቢዎችን ሳይጨምር 11 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ ሥራ አመራሩ ለሶስት ቀናት በጎንደር…

ኢትዮጵያ በቀጣይ በዓለም የማዕድን አውጪ ኩባንያዎች ተፈላጊ መዳረሻ የመሆን አቅም እንዳላት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣይ በዓለም አቀፉ የማዕድን አውጪ ኢንዱስትሪ ውስጥ በዘርፉ በተሰማሩ የውጪ ኩባንያዎች ተፈላጊ የኢንቨስትመንት መዳረሻ የመሆን አቅም እንዳላት ተገለጸ፡፡ ማይን የተሰኘ በዘርፉ መረጃዎችን የሚያወጣ ድረ-ገጽ፥ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የወርቅ…

የዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ስራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት የማድረግ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡   ማዕከሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያስገነባው መሆኑ የተገለጸ…