አለም አቀፉ የፋይናንስ ተቋም በመንግስት ቅድሚያ የተሰጣቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለመደገፍ ቁርጠኝነቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ የፋይናንስ ተቋም (አይ.ኤፍ.ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ በመንግስት ቅድሚያ የተሰጣቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለመደገፍ ያለውን ቁርጠኝነት ገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ሃላፊዎች ከተቋሙ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ቼክ ኦማር ሲላ…