Fana: At a Speed of Life!

አለም አቀፉ የፋይናንስ ተቋም በመንግስት ቅድሚያ የተሰጣቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለመደገፍ ቁርጠኝነቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ የፋይናንስ ተቋም (አይ.ኤፍ.ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ በመንግስት ቅድሚያ የተሰጣቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለመደገፍ ያለውን ቁርጠኝነት ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ሃላፊዎች ከተቋሙ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ቼክ ኦማር ሲላ…

ኮሚሽኑ በ150 ሚሊየን ብር የተገዙ ተሽከርካሪዎችን ለክልሎች አከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በ150 ሚሊየን ብር የተገዙ ተሽከርካሪዎችን ለክልሎች በድጋፍ መልክ መስጠቱን ገለጸ።   ድጋፉን የብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ከሚሽን ምክትል ኮሚሸነር ነሲቡ ያሲን ለክልል ተወካዮች…

የስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የክልሎች የ2014 በጀት ዓመት የ6 ወር የጋራ እቅድ አፈፃፀሙን ከክልሎች ጋር እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የክልሎች የ2014 በጀት ዓመት የ6 ወር የጋራ እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የምክክር መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የተገኙት በስራና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ…

ምክር ቤቱ የቀረበለትን የፌደራል መንግስት 122 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበለትን የፌደራል መንግስት 122 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ ። ተጨማሪ በጀቱ ለሀገር ደህንነት ማስጠበቂያ፣ ለሰብአዊ እርዳታ፣ በጦርነትና ግጭቶች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ማቋቋሚያ እንዲሁም ለሌሎች…

በጅማ በማህበር መኖሪያ ቤት ለመገንባት 7 ሚሊየን ዶላር ለቆጠቡ የዳያስፖራ አባላት የግንባታ ቦታ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በማህበር ተደራጅተው መኖሪያ ቤት ለመገንባት 7 ሚሊየን ዶላር የቆጠቡ የዳያስፖራ አባላት የግንባታ ቦታ ተረከቡ። የግንባታ ቦታው የተሰጠው በጅማ ከተማ ለመኖሪያ ቤት ልማት ከስድስት ዓመታት በፊት በማህበር ተደራጅተው ለቆጠቡ 120…

ሦስት የአንድ ቤተሰብ አባላትን በቦምብ የገደሉት አባትና ልጆች በእድሜ ልክ እና በ25 ዓመት ፅኑ እሥራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ላሎ ምድር ወረዳ ሦስት የአንድ ቤተሰብ አባላትን በቦምብ የገደሉት አባትና ልጆች በእድሜ ልክ እና በ25 ዓመት ፅኑ እሥራት ተቀጡ። 1ኛ ተከሳሽ ዓለምነው ቀማው ወልደፃዲቅ እና 3ኛ ተከሳሽ አብርሃም ቀማው ወልደፃዲቅ በእድሜ…

የወራቤ ዩኒቨርስቲ ለወልድያ ዩኒቨርስቲ ከ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወራቤ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰበት የወልዲያ ዩኒቨርሲቲን ስራ ለማስጀመር የሚሆን ከ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ዩኒቨርሲቲው ካደረጋቸው ድጋፎች መካከል ኮምፒዩተሮች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶዝ በላይ ፋይዘር የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለኢትዮጵያ 1 ሚሊየን 680 ሺህ 120 ዶዝ ፋይዘር የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አድርጋለች።   ድጋፉ በተያዘው ሳምንት በኮቫክስ ጥምረት አማካኝነት ወደ አዲስ አበባ መግባቱን በኢትዮጵያ ከአሜሪካ ኤምባሲ ያገኘው መረጃ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አን ሊንዲ ጋር በሁለትዮሽ እና ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ የስልክ ውይይት አካሂደዋል። በወቅቱም አቶ ደመቀ መኮንን መንግስት በወሰዳቸው…

ምክር ቤቱ በሀገሪቱ የሀሳብ ልዩነትን መነሻ አድርገው የሚከሰቱ ግጭቶች በሰለጠነ መንገድ ሊፈቱ ይገባል አለ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሀገሪቱ የሀሳብ ልዩነትን መነሻ አድርገው የሚከሰቱ ግጭቶችና የጦርነት አዙሪት በሰለጠነ መንገድ ሊፈቱ እንደሚገባ አስገነዘበ። የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ…