በክልሉፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመቅረፍ አመራሩ በቁርጠኝነት ሊንቀሳቀስ ይገባል – ወ/ሮ ሚስራ አብደላ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከፕሮጀክት አፈጻጸም ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመቅረፍ አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ ሚስራ አብደላ አሳሰቡ፡፡
የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት…