Fana: At a Speed of Life!

1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ዱቤ ባለመከፈሉ መቸገሩን መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆስፒታሎች በዱቤ ለወሰዱት መድሃኒት መክፈል የሚገባቸውን 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ባለመክፈላቸው ስራው እንደተስተጓጎለበት የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ጤና ተቋማት በዱቤ የወሰዱት ብዙ ተሰብሳቢ ብር በመኖሩ በአቅርቦቱ ላይ…

ወልድያ፣መርሳ፣ ውጫሌ እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ጥር 20፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በ66 ኪሎ ቮልት ኤሌክትሪክ አስተላላፊ መስመር ተሸካሚ ምሰሶ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ወልድያ፣ መርሳ፣ ውጫሌ እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ  አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ከደሴ ማከፋፈያ…

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራው ልኡክ ከሳውዲ ባለስልጣናት ጋር በሁለቱ ሀገራት የጋራ ሰብአዊና የእርዳታ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራው የኢትዮጵያ የልኡካን ቡድን ከሳውዲ አረቢያ የንጉስ ሰልማን የሰብአዊ እርዳታ ማእከል የበላይ ሀላፊ ከዶ/ር አብዱላህ አልራቢሀ ጋር በሁለቱ ሀገራት የጋራ ሰብአዊና የእርዳታ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

አስገዳጅ የኢትዮጵያ የጥራት ደረጃን ያላሟሉ ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በገቢ ምርቶች ላይ በተደረገ የላብራቶሪ እና የኢንስፔክሽን ፍተሻ ከኢትዮጵያ የጥራት ደረጃ በታች የሆኑ ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ ገበያ እንዳይገቡ ታገዱ፡፡ በተደረገ የላብራቶሪ እና የኢንስፔክሽን ፍተሻ 3 ነጥብ 5 ሜ.ቶ ኤል ኢ.ዲ አምፖል፣ 25 ነጥብ…

ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አድርጋለች፡፡   ድጋፉን ኢትዮጵያ በኮቫክስ ጥምረት አማካኝነት በተያዘው ሳምንት መረከቧን በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡…

መላው የከተማችን ነዋሪዎች፤በአፍሪካዊነታችን እየኮራን ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬት በጋራ እንቁም-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሚቀጥለው ሳምንት በመዲናዋ የሚካሄደውን የአፍሪካ ህብረት 35ኛ የመሪዎች ጉባኤ አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡-   በአፍሪካዊነቴ እኮራለሁ !!…