በተለያዩ ቦታዎች የተፈጸሙ ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለማጣራት ለተቋቋመው የምርመራ ቡድን ስልጠና እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ፣ አፋር እና አማራ ክልሎች የተፈጸሙ ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለማጣራት ለተቋቋመው የምርመራ ቡድን አለም አቀፋዊ ደረጃውን የጠበቀ የወንጀል ምርመራ ለማካሄድ የሚያስችል ስልጠና በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ነው፡፡…