በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚገኘው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የልዑካን ቡድን የዱባይ 2020 ኤክስፖን ጎበኘ
አዲስ አበባ፣ጥር 21፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ይፋዊ ጉብኝት እያደረገ ያለው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የልዑካን ቡድን የዱባይ 2020 ኤክስፖን ጎብኝቷል።
የልዑካን ቡድኑ በኤክስፖው የኢትዮጵያ እልፍኝ (Pavilion ) እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶቾ ማሳያ…