Fana: At a Speed of Life!

የሜ/ጀ ሙሉጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የማዕረግ ዕድገት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሜ/ጀ ሙሉጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በስራ አፈጻጸም ብልጫ ለነበራቸውና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጠ ። ከከፍተኛ መኮንን እስከ ባለ ሌላ ማዕረግ ለተሾሙ 75 የሰራዊት አባላት ፥ የክብር…

የጠ/ሚ ዐቢይ ንግግሮች እና መግለጫዎችን ያካተቱ ሦስት ጥራዞች ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ዛሬ በተለያዩ መድረኮች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተናገሯቸውን ንግግሮች እና መግለጫዎች ያካተቱ ሦስት "ከመጋቢት እስከ መጋቢት " የተሰኙ ጥራዞች ይፋ አደረገ።…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ ሆነው በሙሉ ድምጽ ተመርጠዋል። የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ሆነው ሲያገልግሉ የቆዩት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የከተማዋ ከንቲባ በመሆን ቃለ መሃላ ፈጽመዋል። ከንቲባዋ በዚህ ወቅት…

ወ/ሮ ቡዜና አልቃድር የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ወይዘሮ ቡዜና አልቃድር የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሆነው ተመርጠዋል። የምክር ቤቱ አባላት ወይዘሮ ቡዜና አፈ-ጉባኤ ሆነው እንዲሾሙ በሙሉ ድምጽ ደግፈዋል። ወይዘሮ ቡዜና ለህገ መንግስቱ ታማኝ በመሆን ስራቸውን ህግን መሰረት በማድረግ…

በአሸባሪው ህወሓት የእርሻ ሥራዎች ቢስተጓጎሉም እንደ አገር የምርት እጥረት አይገጥመንም -የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት በተወሰኑ የአገሪቱ አካባቢዎች የእርሻ ስራዎች ቢስተጓጎሉም እንደ ሀገር የምርት እጥረት አይገጥመንም ሲሉ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ገለጹ፡፡ ዶክተር ማንደፍሮ…

የትምህርት ክፍያ በነባሩ የአስር ወር ክፍያ ሥርዓት መሰረት ይተገበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ለሁሉም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቤቶች የዘንድሮ መደበኛው የተማሪዎች ክፍያ በነባሩ የአስር ወር ክፍያ ስርዓትን ተከትሎ እንደሚተገበር ባለስልጣኑ አስታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርትና ስልጠና፣ ጥራት፣ ሙያ ብቃት፣ ማረጋገጫ…

ዶ/ር እሌኒ ገብረመድህን የተመድ የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ዋና የፈጠራ ስራ ኃላፊ በመሆን ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የኢሴክስ መስራች ዶክተር እሌኒ ገብረመድህን የተመድ የልማት ፕሮግራም (ዩ ኤን ዲ ፒ) የአፍሪካ ዋና የፈጠራ ስራ ኃላፊ በመሆን ተሾሙ፡፡ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ድርጅትን (ኢ.ሲ.ኤክስ) እንዲሁም ብሉ ሙን የተሰኙ ተቋማትን በመመስረት…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራው ልዑክ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርና ከሌሌች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ልዑኩ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን የህወሃት የጥፋት ቡድን ባደረሰው ጉዳት…

በክልሉ የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ትውፊቱን ጠብቆ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል በሁሉም የክልላችን አካባቢዎች ሃይማኖታዊ ትውፊቱን ጠብቆ በሰላም ተጠናቋል ሲሉ የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ግዛቸው ሙሉነህ አስታወቁ፡፡ ዳይሬክተሩ የጸጥታ አካላት፣…

የመስቀል በዓል በሰላም መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የመስቀል በዓል በሰላም መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፓሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር አየልኝ ታክሎ አስታዋቁ፡፡ ዛሬ በጎንደር ከተማ የተከበረው የመስቀል በዓል በሰላም መጠናቀቁን ኮማንደሩ ለፋና…