በአሸባሪ ህውሓት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ መገንባትና የተፈናቀሉ ዜጎችን ማቋቋም ለክልሎቹ የሚተው አይደለም – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪ ህውሓት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ መገንባትና የተፈናቀሉ ዜጎችን ማቋቋም ለክልሎቹ የሚተው አይደለም ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ፥ በአሸባሪ ህውሓት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ከመገንባትና…