Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የመስቀል በዓል በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የመስቀል በዓል በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሳይንስ የትምህርትና ባህል ተቋም መዝገብ (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የመስቀል በዓል ኢትዮጵያ ካስመዘገበቻቸው የተለያዩ የማይዳሰሱ እና…

በመተከል ዞን ሲስለጥኑ የነበሩ የሚሊሻ አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከልን ሰላም ለመመለስ ሲስለጥኑ የነበሩ 265 የሚሊሻ አባላት ዛሬ ተመረቁ ። በአካባቢው የሚገኛው ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ኮ/ል መልካሙ በየነ መከላከያ ሰራዊት እና በፌዴራል ፖሊስ አማካኝነት ህብረተሰቡ ራሱን እንዲከላከል እና ፀረ ሰላም…

የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የአየር ኃይል አባላት የማእረግ እድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆይታ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁ እና የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የአየር ኃይል አባላት የማእረግ እድገት ተሰጠ። የማእረግ አሰጣጥ መርሃ ግብሩም የአየር ሃይሉ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ይልማ መርዳሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ መኮንኖች በተገኙበት…

የመስቀል በዓል በደባርቅ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የመስቀል በዓል በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል። በበዓሉ አከባበር ስነ ስርዓት ላይ የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ህሩያን እስጢፋኖስ ጥፍጤን ጨምሮ በርካታ ምዕመናን ተገኝተዋል።…

አንድ ሚሊዮን ብር የሚያስገኘው የፋና ላምሮት የድምፃውያን የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋና ቴሌቪዥን ከሚተላለፉት የመዝናኛ ፕሮግራሞች አንዱና ዋነኛው የሆነው ፋና ላምሮት፥ በሚያካሂደው የድምፃውያን ውድድር አንድ ሚሊዮን ብርና የክብር ዋንጫ የሚያስገኘው የ8ኛው ምዕራፍ የአሸናፊዎች አሸናፊ የማጠቃለያ ውድድር ዛሬ…

በኢትዮጵያ የመስቀል በዓል በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የመስቀል በዓል በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ነው። በበዓሉ አከባበር ስነ ስርዓት ላይ የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ህሩያን እስጢፋኖስ ጥፍጤን ጨምሮ በርካታ ምዕመናን…

በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተከበረው የደመራ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ – የአዲስ አበባ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተከበረው የደመራ በዓል በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ለፕሮግራሙ ስኬታማነት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ለተወጡ በሙሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ በፀጥታ አካላት ስም ምስጋናውን…

አቶ አገኘሁ ተሻገር የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸው የመስቀል ደመራ በዓልን ሁሌም የምናከብረው የመከራ ዘመን አልፎ የዕረፍትና የሰላም…

ጠ/ሚ ዐቢይ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላማዊ ሁኔታ እንዲከበር አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላማዊ ሁኔታ እንዲከበር አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ÷የመስቀል ደመራ በዓልን በደማቅ ሁኔታ ለምታከብሩ ሁሉ መልካም ምኞቴ ይድረስ…

የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ እሴት በመጠበቅ ለቀጣዩ ትውልድ ማሰተላለፍ ይገባል – ዶ/ር ሂሩት ካሳው

አዲስ አበባ፣መስከረም 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ከአባቶቻችን የተረከብነውን የመስቀል በዓልም ሃይማኖታዊ እሴቱን በመጠበቅ ለቀጣዩ ትውልድ ማሰተላለፍ እንደሚገባ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሰዉ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ መሰቀል አደባባይ…