ቢዝነስ የፓኪስታንና አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባኤና አውደ – ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው Amare Asrat May 5, 2025 0 አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ - የፓኪስታን ንግድ ልማት ባለስልጣን (TDAP) እና የፓኪስታን ንግድ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የፓኪስታን ኤምባሲ የንግድ ክፍል ጋር በመተባበር 5ኛው የፓኪስታንና አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባኤ (PATDC) እና የፓኪስታን ምርቶች ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ፣ በሚሊኒየም አዳራሽ…
ስፓርት አሌክሳንደር አርኖልድ ከልጅነት ክለቡ ጋር እንደሚለያይ አረጋግጧል ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከልጅነት ክለቡ ሊቨርፑል ለመልቀቅ መወሰኑን አስታውቋል፡፡ አሌክሳንደር አርኖልድ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባጋራው መረጃ፤ ራሱን በአዲስ ክለብ እና በተለየ ቦታ ለመፈተሽ በመፈለጉ ከሊቨርፑል…
የሀገር ውስጥ ዜና የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የሕዝብ ደኅንነት ትብብር ፎረም እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የሕዝብ ደኅንነት ትብብር ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የሕዝብ ደኅንነት ትብብር ፎረም (ሊያንዩንጋንግ) የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆና መመረጧ ይታወቃል። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት ብቁ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያ መፍጠር ይገባል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት ዘመኑን የዋጀ ብቁ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያ መፍጠር ይገባል ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። ’’የድህረ እውነት ዘመን በእውነትና…
የሀገር ውስጥ ዜና ለጎንደር ከተማ ሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሀብት ለማሰባሰብ ውይይት እየተካሄደ ነው Abiy Getahun May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጎንደር ከተማ ሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ ሀብት ለማሰበሰብ ያለመ ውይይት በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…
ቢዝነስ የማር ምርትን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ውጤት አምጥቷል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) Abiy Getahun May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የማር ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል ሲሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ። በጅማ ከተማ የማር ምርትን የሚያስተዋውቅ ንግድና ኤግዚቢሽን እየተካሄ ይገኛል። ግርማ አመንቴ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለአርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለ84ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ኤምባሲዎቹ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢትዮጵያ አርበኞች ለሀገራቸው ነጻነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአርበኞች ቀን የቅኝ ግዛት እሳቤ በአፍሪካ ምድር መሸነፍ እንደሚችል ዳግም የተገለጠበት ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርበኞች ቀን (የድል ቀን) የቅኝ ግዛት እሳቤ በአፍሪካ ምድር መሸነፍ እንደሚችል ዳግም የተገለጠበት ብርቱ የተጋድሎ መገለጫ መሆኑን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስገነዘቡ፡፡ 84ኛው የጀግኖች አርበኞች የድል ቀን አራት ኪሎ በሚገኘው የድል…
የሀገር ውስጥ ዜና የወጪ ጭነት 14 በመቶ ማደጉ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የወጪ ጭነት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር 14 በመቶ ማደጉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ደንጌ ቦሩ ገለጹ፡፡ እያደገ የመጣውን የወጪ እና ገቢ ጭነት ከማሳለጥ አኳያ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፤…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘመኑ አርበኝነት ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን በተደጋጋሚ በሚያስተላልፉት መልዕክት ‘ኢትዮጵያ የምታክብረው የድል ቀን እንጂ የነጻነት ቀን አይደለም’ ይላሉ። ይህ የነጻነት ቀን በነጻ የተገኘ ሳይሆን ቀደምት…