ዘላቂ የልማት ፍኖተ ካርታውን ለማሳካት አስቻይ ሁኔታዎችን ማሳደግ ከአመራሩ ይጠበቃል – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ የልማት ፍኖተ ካርታውን ለማሳካት አስቻይ ሁኔታዎችን ማሳደግ ከአመራሩ ይጠበቃል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡
የክልሉ የ25 ዓመታት አሻጋሪ እድገትና ዘላቂ ልማት ፍኖተ ካርታ እና የ5 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ዙሪያ…