Fana: At a Speed of Life!

ዘላቂ የልማት ፍኖተ ካርታውን ለማሳካት አስቻይ ሁኔታዎችን ማሳደግ ከአመራሩ ይጠበቃል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ የልማት ፍኖተ ካርታውን ለማሳካት አስቻይ ሁኔታዎችን ማሳደግ ከአመራሩ ይጠበቃል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ የክልሉ የ25 ዓመታት አሻጋሪ እድገትና ዘላቂ ልማት ፍኖተ ካርታ እና የ5 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ዙሪያ…

የከተማችን ሰላም በማንኛውም እኩይ ተግባር እንዳይደናቀፍ አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሰራዊትን ከሕዝባችን መካከል እየመለመልን የከተማችንን ሰላም በማንኛውም እኩይ ተግባር እንዳይደናቀፍ አድርገናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። በመዲናዋ በንድፈ ሐሳብና በመስክ የሰለጠኑ የ5ኛ ኮርስ አዲስ ምልምል የሰላም…

በሲዳማ ክልል የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በሲዳማ ክልል የተገነቡ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን መርቀው ከፍተዋል፡፡ በዚህ መሰረትም አቶ አደም በሀዋሳ ከተማ ዳካ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሐምሌ እና ነሐሴ ወር 2017 ዓ.ም ያከናወኗቸው ተግባራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)  በሐምሌ እና ነሐሴ ወር 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያን የተፋጠነ የልማት አጀንዳ እውን ለማደረግ ቁልፍ የሆኑ ስትራቴጂካዊ ውጥኖችን፣ ግዙፍ ሀገራዊ የፕሮጀክት…

በመዲናዋ ለ976 ሺህ 702 ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በ2018 ትምህርት ዘመን ለ976 ሺህ 702 ተማሪዎች የት/ቤት ምገባ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል አለ የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጄንሲ፡፡ የኤጄንሲው ም/ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ማሞ…

በሜክስኮ ማራቶን አትሌት ታዱ አባተ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሜክሲኮ የወንዶች ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ታዱ አባተ አሸንፏል፡፡ አትሌቱ  ርቀቱን  2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ ከ15 ሰከንድ በመጨረስ ነው ውድድሩን በቀዳሚነት ያጠናቀቀው፡፡ በርቀቱ የተሳተፈው ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት አዳነ ከበደ…

ሼህ ሱልጣን አማን ኤባ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሼህ ሱልጣን አማን ኤባ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል፡፡ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምስረታ እና የስራ አስፈጻሚዎች ምርጫ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። ሼህ ሱልጣን አማን…

ማንቼስተር ሲቲ በብራይተን ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በብራይተን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡ የብራይተንን የማሸነፊያ ግቦች ጀምስ ሚልነር በፍፁም ቅጣት ምት እና ግሩዳ ሲያስቆጥሩ የማንቼስተር ሲቲን ብቸኛ ግብ ኤርሊንግ ብራውት…

በመዲናዋ 217 ሺህ በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ 217 ሺህ 611 በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወስደዋል አለ የከተማ አስተዳደሩ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አዋሌ መሃመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በመዲናዋ በቴክኖሎጂ የታገዘና ዘመኑን…

ጋዜጠኛና ደራሲ የምወድሽ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጋዜጠኛ እና ደራሲ የምወድሽ በቀለ ፣በድርሰትና በስነ ግጥም እንዲሁም በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎቿ ሀገሯን አገልግላለች፡፡ ጋዜጠኛ የምወድሽ በቀለ ከእናቷ ወ/ሮ ወርቅነሽ ወልደማሪያም እና ከአባቷ ሻምበል ባሻ በቀለ ወ/ገብርኤል ነሐሴ 19…