ኢትዮጵያ ፈተናዎቿን ማለፍ የምትችለው ኪነጥበብን መጠቀም ስችል ነው – ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ፈተናዎቿን ማለፍ የምትችለው ኪነ ጥበብን መጠቀም ስችል ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከነሐሴ 28 እስከ 30 ቀን 2017 የሚቆይ…