Fana: At a Speed of Life!

የዘመኑ አርበኝነት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን በተደጋጋሚ በሚያስተላልፉት መልዕክት ‘ኢትዮጵያ የምታክብረው የድል ቀን እንጂ የነጻነት ቀን አይደለም’ ይላሉ። ይህ የነጻነት ቀን በነጻ የተገኘ ሳይሆን ቀደምት…

ፕሬዚዳንት ታዬ በአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 84ኛው የአርበኞች የድል በዓል ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት በአራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው፡፡ በአከባበሩ ላይም ፕሬዚዳንት ታዬ በአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። የሀገር መከላከያ…

በደን ልማትና ጥበቃ ዘርፍ የሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት እያደገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደን ሽፋንን ለማሳደግ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት የሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ፡፡ ከደን ውጤቶች ሮያሊት ገቢ እስከዚህ ወር ድረስ ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ…

የዘመኑን ዐርበኝነት እውን ለማድረግ ራስን ለመቻል በሚደረጉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ-መለስ ትጋት ከኹሉም ዜጎች ይጠበቃል። -የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት 84ኛውን የዐርበኞች ቀን በማስመልከት ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው ኢትዮጵያ በየታሪክ እጥፋቱ ነፃነቷን አስጠብቃ በጀግኖች ዐርበኞቿ ደም እና ዐጥንት ተከብራ ኖራለች፤ ለዚህም ለጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች…

84ኛው የአርበኞች ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 84ኛው የአርበኞች ቀን በአራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው። በበዓሉም የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማሕበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴን መስፍን፣ አርበኞች፣ የአርበኛ ቤተሰቦች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና…

የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ምክንያት በማድረግ በነገው ዕለት 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚከበረውን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ምክንያት በማድረግ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ለፋና ዲጂታል እንዳስታወቀው÷ የአርበኞች መታሰቢያ ቀንን ምክንያት በማድረግ ነገ ሚያዝያ 27 ከንጋቱ 12 ሰዓት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዐርበኞች (የድል) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ84ኛው የዐርበኞች (የድል) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ84ኛው የዐርበኞች (የድል) በዓል…

በኢትዮጵያ ታምርት መርሐ ግብር የኢትዮጵያን እድገት የሚያረጋግጡ ትላልቅ ተግባራት እየተከናወኑበት ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት መርሐ ግብር የኢትዮጵያን እድገት የሚያረጋግጡ ትላልቅ ተግባራት እየተከናወኑበት መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘውን…

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስከበር የሁል ጊዜ ስራችን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ አባቶቻችን በአርበኝነት ስሜት የኢትዮጵያን አንድነትና ብሔራዊ ጥቅም ማስከበር የሁል ጊዜ ስራችን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምሥረታ ቀን የማጠቃለያ መርሐ ግብር ከፍተኛ የመንግስት…

መስዋዕትነት በመክፈል ጭምር ኃላፊነቱን የሚወጣ የፖሊስ ሠራዊት ተፈጥሯል – ኮ/ጄ ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕይወት መስዋዕትነት በመክፈል ጭምር የሚሰጠውን ኃላፊነት የሚወጣ የፖሊስ ሠራዊት ተፈጥሯል ሲሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምሥረታ ቀን የማጠቃለያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…