በሚቀጥሉት 5 ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትኩረት ይሰራል-ትምህርት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አመራሮች፣ መምህራንና ሠራተኞች ጋር በትምህርት ጥራት ላይ ውይይት አካሄዱ።
ለትምህርት ጥራት መውደቅ ስር የሰደዱ በርካታ ምክንያቶች መኖራቸውን የገለፁት ሚኒስትሩ ችግሩን ለመፍታት…