Fana: At a Speed of Life!

ለመከላከያ ሰራዊትና ለዘማች ቤተሰቦች ከ250 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት እያሰባሰብኩ ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የሕብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ለዘማች ቤተሰቦች የሚሆን ከ250 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት እያሰባሰበ መሆኑን አስታወቀ። የድጋፍ አሰባሰብ እና ተያያዥ ወቅታዊ ሀገራዊ…

የጸረ-ተህዋስያን በጀርሞች መላመድ ችግርን ለመፍታት የሚያስችል ስትራቴጂክ እቅድ ጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸረ-ተህዋስያን በጀርሞች መላመድ ችግርን ለመፍታት የሚያስችል የተለያዩ ሴክተሮች የተሳተፉበት የአምስት አመት ስትራቴጂክ እቅድ ጸድቋል። የግብርና ሚኒስቴር፣ የጤና ሚኒስቴር እንዲሁም የአካባቢና ደን ጥበቃ ኮሚሽን በጋራ…

በአማራ ክልል ከ100 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ለማልማት ታቅዷል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው በጀት አመት ከ100 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ለማልማት መታቀዱ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ሀይለማርያም ከፍያለው እንደገለጹት÷ በክልሉ 229 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ…

ብዛት ያለው ወርቅና ጌጣጌጥ በህገ ወጥ መንገድ ተከማችተው ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተደረገው ብርበራ ከስምንት ኪሎ ግራም በላይ ወርቅና የብር ጌጣጌጥ ተከማችተው መገኘታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ…

የደቡብ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃዮች የ10 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መንግስት በትህነግ ሽብር ቡድን ጥቃት ከወሎ ተፈናቅለው በሰሜን ሸዋ ዞን ለሚገኙ ወገኖች 10 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የሚገመት የሁለተኛ ዙር የዕለት ምግብ ድጋፍ አደረገ። በደብረ ብርሀን ከተማ በመገኘት…

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ለህልውና ዘመቻው ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ለህልውና ዘመቻው 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉም÷ የምግብ፣ የአልባሳትና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስን ያካተተ መሆኑን÷ ድጋፉን ለደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ያስረከቡት የቦንጋ…

147 ሺህ ደረጃውን ያልጠበቀ የቤት ክዳን ቆርቆሮ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ማራቶን ሞተርስ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ መጋዘን ውስጥና በመኪኖች ላይ የተከማቸ በርካታ የቤት ክዳን ቆርቆሮ መያዙን አስታወቀ፡፡ ደረጃውንና ጥራቱን…

በምዕራብ ሸዋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ የሸኔ አሸባሪዎች ተደመሰሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተካሄደው ኦፕሬሽን በመቶዎች የሚቆጠሩ የሸኔ አሸባሪዎች ሲደመሰሱ በርካቶች ደግሞ መማረካቸውን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን…

የኢትዮጵያን አቅምና ዕውነታ መረዳት እንደሚገባ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የኢትዮጵያን አቅምና ዕውነታ መረዳት እንደሚገባው የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ አሳሰቡ፡፡ የአፍሪካ ልጆች ያላቸውን አቅም የዓለም ማህበረሰብ መረዳት እንደሚገባውም ዶክተር ፍጹም ገልጸዋል። የኢትዮጵያን…

በግብርናው ዘርፍ የሚካሄደው ጥረት ዓላማ ድህነትን አሸንፎ ታሪክ መስራት ነው – አቶ ኡስማን ሱሩር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርናው ዘርፍ እየተካሄደ ያለው ጥረት በግንባር የሚካሄደው ጦርነት አካል መሆኑንና ዋነኛ ዓላማውም ድህነትን አሸንፎ ታሪክ መስራት ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡስማን ሱሩር ገለጹ። በግብርናው ዘርፍ ውጤት…