ለመከላከያ ሰራዊትና ለዘማች ቤተሰቦች ከ250 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት እያሰባሰብኩ ነው – ኮሚሽኑ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የሕብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ለዘማች ቤተሰቦች የሚሆን ከ250 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት እያሰባሰበ መሆኑን አስታወቀ።
የድጋፍ አሰባሰብ እና ተያያዥ ወቅታዊ ሀገራዊ…