Fana: At a Speed of Life!

በከተሞች ፅዳትና ውበት ላይ በትኩረት መስራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት የቤቶችና የከተማ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሄኖስ ወርቁ÷ ከተሞች በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድና አረንጓዴ ልማት ስራ ላይ ሊያተኩሩ ይገባል ብለዋል፡፡ ቆሻሻ ሃብት ነው ያሉት አቶ ሄኖስ÷ሚኒስቴሩ ከከተሞች ቆሻሻ ኮምፖስት…

ሊከፋፍሉን የመጡ እኩይ ድምጾችን በጋራ እናሸንፋቸዋለን- ወ/ሮ አዳነች

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊከፋፍሉን የመጡ እኩይ ድምፆችን በጋራ እናሸንፋለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷በአንድነት በፅናት እንቆማለን፣ኢትዮጵያን ማሸነፍ ፈፅሞ አይቻልም…

የሽብርተኛው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ የሠራዊቱን የድል ግስጋሴ አይገታውም-መከላከያ ሰራዊት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኛው ህወሓት የሀሰት ፕሮፓጋንዳ የሠራዊቱን የድል ግስጋሴ አይገታውም አለ የመከላከያ ሰራዊት፡፡   የመከላከያ ሰራዊት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷አሸባሪው ህወሓት ከሚታወቅባቸው ስልቶቹ መሀል አንዱ ቅጥፈቱ…

የማህበርሰብ አቀፍ ጤና መድህን ድጎማ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ በልዩ ልዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የጤና መድህን ድጎማ አድርጓል፡፡ ቢሮው በከተማ ግብርና ፣ በጥቃቅን እና አነስተኛ ፣በንግድ እና በቀን ስራ ለተሰማሩ የህብረተስብ ክፍሎች ነው የጤና መድህን…

ከጁንታው የሀሰት ኘሮፓጋንዳ ራሱን በማራቅ ሁሉም ሀገሩን ሊጠብቅ ይገባል – የኮምቦልቻ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በኮምቦልቻ ከተማ ባደረገው ቅኝት በከተማ ሰላማዊ እንቅስቃሴ መኖሩን ተመልክቷል። በከተማዋ የሚገኙ የህክምና ተቋማት ፣ መድሀኒት ቤቶች ፣ የንግድ ቤቶች ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሁም የመንግስት አገልግሎት ሰጪ…

መቀሌ ኵሃ አካባቢ የሚገኘው የልዩ ኃይል ፖሊስ ማሠልጠኛ ተቋም በአየር ኃይል ተመታ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ዛሬ መቀሌ ኵሃ አካባቢ የሚገኘው የልዩ ኃይል ፖሊስ ማሠልጠኛ ተቋም በአየር ኃይል ተመቷል፡፡ ይህ ተቋም በአሁኑ ወቅት በርካታ የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች እየሰለጠኑበት ያለ ተቋም መሆኑን ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…

የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ 478 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ 478 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉንም በጤና ሚኒስቴር በኩል ማድረጉ ታውቋል፡፡ ድጋፉ ተንቀሳቃሽ ኤክስሬይ ማሽን፣ አልትራሳውንድ፣ የሆስፒታል አልጋዎች እና ሌሎች የህክምና…

ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ በኢትዮጵያ ከእንግሊዝ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የከተማና መሰረተ-ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በኢትዮጵያ ከእንግሊዝ አምባሳደር አላስታር ማክፋይል ጋር በተለያዩ አገራዊ የልማት ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በተለይም በአሁኑ ወቅት መንግስት በከተሞች የሚታየውን የሥራ…

የደባርቅና አካባቢው ተወላጆች “አብሮ አደግ” ማኅበር ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ የደባርቅና አካባቢው ተወላጆች "አብሮ አደግ" ማኅበር በአሸባሪው ትህነግ ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ፡፡ ማኅበሩ በአዲስ አበባ ከሚኖሩ የደባርቅና አካባቢው ተወላጅ አባላቱ በሰበሰበው 104 ሺህ…

ባንኩ ለቁጠባ ሂሳብ አገልግሎት ተጠቃሚ አርሶ አደሮች ያዘጋጀውን ሽልማት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በሀገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ስራ ላይ ባዋለው የአርሶ አደሮች የቁጠባ ሂሳብ አገልግሎት ተጠቃሚ ለሆኑ አርሶ አደሮች ለመጀመሪያ ዙር ያዘጋጀውን ሽልማት ለባለ እድለኞች አበርክቷል። ባንኩ የቁጠባ ሂሳቡን…