Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል ለሽብር ተግባር ሊውሉ የነበሩ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በርካታ የጦር መሳሪያዎች እና ለሽብር ተግባር ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁስ ተያዙ። የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ነስሪ ዘካሪያ እንደገለፁት÷አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በአገር ላይ የደቀኑትን አደጋ ለመከላከል በክልሉ…

በመዲናዋ የቤት ኪራይ ዋጋ እንዳይጨመር የተደረገው ክልከላ ለሶስት ወራት ባለበት ይጸናል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሚኒኬሽን ቢሮ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተው ቀርቧል፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሕብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት የከተማችንን ሁለንተናዊ…

አሜሪካ በራሷ የውስጥ ጉዳይ ላይ ብቻ እንድታተኩር ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቀጣዩ ወር በምታስተናግደው የዴሞክራሲ ጉባኤ ላይ በራሷ ዴሞክራሲያዊ ችግሮች እና መወሰድ ባሉባቸው የማስተካከያ እርምጃዎች ላይ ብቻ ትኩረት ልታደርግ እንደሚገባ ቻይና አሳሰበች። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዛሆ ሊያን…

በጎባ ከተማ የጦር መሳሪያ በመደበቅና በማዘዋወር የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎባ ከተማ የጦር መሳሪያ በመደበቅና በማዘዋወር የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማዋ ፖሊስ ጽህፈት ቤት ምክትል ዳይሬክተር ዋና ሳጅን እንግዳ አምሃ እንደገለጹት፥ ፖሊስ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

የሰላምና ልማት ማዕከል የተሰኘው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት ፈቃድ ተሰረዘ

አዲስ አባበ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን አገር ለማፍረስ በድብቅ ሲወያዩ የነበሩትን የእነ ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሀቅ፣ እሌኒገብረመድህ፣ አሸባሪው ብርሀነ ገብረክርስቶስ እና አጋሮቻቸውን ውይይት ያዘጋጀው የሰላም ልማት ማዕከል ፈቃድ ተሰረዘ።   ይህ ማዕከል ሰሞኑን…

በብሔር ስም እየነገዱ ኢትዮጵያን ማሸበር ፈጽሞ አይቻልም – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ በመንዛትና በብሔር ስም በመነገድ ኢትዮጵያን ማሸበር ፈጽሞ አይቻልም" ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ በወቅታዊ…

እኔም እንደ መሪዬ እዘምታለሁ ላሉ የአራዳ ክፍለ ከተማ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ አስተዳደር አፈ ጉባኤ ቡዜና አልካድር ዘማቾች የዚህ ህዝብ አካል በመሆን ታሪክ የማይረሳውናታሪክ ሰሪ ትውልድ ናችሁ ብለዋል፡፡ እኛ እያለን ሀገር ማፍረስ የማይሞከር ነው ያሉት አፈ…

መከላከያ ሰራዊቱን የመቀላቀል ፍላጎት እንዳላቸው የፍኖተ ሰላም ከተማ ወጣቶች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር መከላከያ ሠራዊት እየፈጸመ ባለው ጀብዱ ኩራት እንደተሰማቸው እና ሠራዊቱን ለመቀላቀል ፍላጎት እንዳደረባቸው የፍኖተ ሰላም ከተማ ወጣቶች ተናገሩ፡፡ የአገር መከላከያ ሠራዊት ለነጻነት እና ለአገራዊ ክብር ሲል ጀብዱ…

በጌዴኦ ዞን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ህዳር 17፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ በወጣት አደረጃጀት አስተባባሪነት "እኔም የዘማች ቤተሰብ አካል ነኝ̍” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በወጣቶች እና በክልል ከፍተኛ አመራሮች በይፋ ተጀመረ:: ኢትዮጵያውያን…

የዶ/ር ኢሌኒን መግለጫ በጽኑ እንቃወማለን- ዘመዴነህ ንጋቱ

አዲስ አበባ፣ህዳር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የብሉስፔስ ባለድርሻ የሆነችው እሌኒ ገብረመድህን በማህበራዊ ትስስት ገጾች በሰፊው በተሰራጨው ቪዲዮ ላይ ያደረገችውን ንግግር በጽኑ እንደሚቃወሙ የኢኮኖሚ ባለሙያው ዘመዴነህ ንጋቱ ገለጹ። የኢኮኖሚ ባለሙያው ዘመዴነህ ንጋቱ…