Fana: At a Speed of Life!

በተራድኦ ተቋማት ስም የሚንቀሳቀሱ ተቋማት በሃገር ሉዓላዊነት ላይ ተጽእኖ እንዳያደርሱ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል -ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በተራድኦ ተቋማት ስም የሚንቀሳቀሱ ተቋማት በሃገር ሉአላዊነትና አንድነት ላይ ተጽእኖ እንዳያደርሱ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል ሲሉ የህግና የታሪክ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ እና…

በአማራና በአፋር ክልሎች ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና በአፋር ክልሎች በአሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ሳቢያ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረገው የሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ በሌሎች የአገሪቷ ክፍሎች በተፈጥሯዊ አደጋ ለተፈናቀሉና ለችግር…

ሉሲዎቹም ከ2022 የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ውጪ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሴቶች አፍሪካ ዋንጫ የመጀመርያ ዙር ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ኢትዮጵያ ዩጋንዳን 2 ለ0 ማሸነፍ ብትችልም በድምር ውጤት ሉሲዎቹም ከ2022 የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ውጪ ሆነዋል። ኢትዮጵያና ዩጋንዳን በድምር ውጤት 2 እኩል መሆናቸውን…

ግብርና ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ የማቅረቡ ስራ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሽንኩርትና ሌሎች የግብርና ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለሕብረተሰቡ የማቅረቡ ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ጊዜያት በግብርና እና ኢንዱስትሪ ምርቶች ላይ የሚስተዋለውን…

የአማራ ፖሊስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል ፖሊስ አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ፖሊስ ኮሌጅ ለ9ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል ፖሊስ አባላት በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ በምርቃት መርሃ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና የክልል ባለስልጣናት…

የምኅንድስና ዘርፍ ለቻይና ቀጣይ ዕድገት ቁልፍ ድርሻ እንዳለው ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምኅንድስና ትምህርት ዘርፍ ለቀጣይ የቻይና ቴክኖሎጂ እድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ተገለጸ፡፡ በፈረንጆቹ ከጥቅምት 22 እስከ 24 በቻይና ፔኪንግ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው መድረክ ላይ የዩኒቨርሲቲው መማክርት ሊቀ መንበር ሹ ሻይፒንግ እንደተናገሩት…

የቱርኩ ፕሬዚዳንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የደስታ መግለጫ ላኩ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረጅብ ጣይብ ኤርዶኻንለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደስታ መግለጫ ላኩ። ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በደስታ መግለጫቸው ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በመሾማቸው የተሰማቸውን ደስታ…

ሱዳናውያን ችግሮችን በራሳቸው አቅም የመፍታት ችሎታ አላቸው ብለን እናምናለን – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳናውያን አሁን ላይ በሀገሪቱ የተፈጠረውን ችግር በራሳቸው አቅም መፍታት እንደሚችሉ እምነታቸው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በዓረብኛ ቋንቋ ባስተላለፉት…

ኢትዮጵያ እና ጃፓን የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጡ መስኮች በትብብር ይሰራሉ – ረ/ፕ በለጠ ሞላ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ ከጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ጋር ተወያዩ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ÷ ኢትዮጵያና ጃፓን የቆየ ወዳጅነት ያላቸው ሃገራት…

አሸባሪው ህወሓት በደቡብ ወሎ ዞን ሰርጎ በገባባቸው ስፍራዎች አይቀጡ ቅጣት እየተቀጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በደቡብ ወሎ ዞን ሰርጎ በገባባቸው ስፍራዎች ላይ አይቀጡ ቅጣት እየተቀጣ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን አስታወቀ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዱ ሁሴን ወቅታዊ ሁኔታን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ በሀገር መከላከያ ሰራዊቱ፣…