Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የመዉሊድ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የመዉሊድ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ከንቲባዋ በመልዕክታቸው በአሉን ስናከብር እንደከዚህ ቀደሙ የተቸገሩትን በመርዳት ፤ ያለንን ለሌሎች በማካፈል፤ የታረዙትን…

በጎንደር ከተማ በህገ ወጥ ድርጊት በተሳተፉ የፀጥታ አካላት ላይ እርምጃ የመወስዱ ተግባር ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በህገ ወጥ ድርጊት በተሳተፉ የፀጥታ አካላት ላይ እርምጃ የመወስዱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ ተናገሩ፡፡ በከተማዋ የሚፈፀመውን ህገወጥ ድርጊት የመከላከል እና የፀጥታ ሁኔታውን ወደ መደበኛ…

ከተማ አስተዳደሩ ለጎፋ የባህል ማዕከል የግንባታ ቦታ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለጎፋ የባህል ማዕከል የግንባታ ቦታ ሰጥቷል። በመርሃ ግብሩ የጎፋ እድገትና ብልጽግና ማህበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍም በይፋ ተመስርቷል። በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ በተከናወነው መርሃ ግብር የከተማ…

የ2014 ቤትኪንግ ዛሬ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራል። በዛሬው የመክፈቻ ጨዋታ ሐዋሳ ከተማ ከጅማ አባጅፋር 8 ሰዓት ጨዋታቸውን ሲያደርጉ÷ ድሬዳዋ ከተማ ከወላይታ ዲቻ ደግሞ 12 ሰዓት…

ኢትዮጵያ የገጠሟትን ችግሮች በራሷ አቅም ከመፍታት የሚያግዳት መሰናክል የለም-ዶ/ር ማመዱ ታንጋራ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)"ኢትዮጵያ የገጠሟትን ችግሮች በራሷ አቅም ከመፍታት የሚያግዳት መሰናክል የለም" ሲሉ የጋምቢያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ማመዱ ታንጋራ ገለጹ። ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ የተካሄደው 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ…

የሀዋሳ ከተማ ገቢዎች ቅ/ጽ/ቤት 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን የሀዋሳ ከተማ ገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ታምሩ ተፈሪ እንደገለጹት÷ ከከተማዋ የተለያዩ ገቢዎች 2 ነጥብ 6…

ቢሮው በሩብ ዓመቱ 13 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ያቀደው የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከዕቅዱ በላይ 13 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን ገለጸ። ገቢው ከቀጥታ ታክስ፣ ቀጥታ ያልሆኑ ታክሶች እና ከማዘጋጃ…

ቻይና ለ6 ወር የጠፈር ምርምር ሰራተኞችን ወደ ህዋ ላከች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና ለ 6 ወር የጠፈር ምርምር ተልዕኮ ሰራተኞቿን ወደ ህዋ መላኳን አስታወቀች፡፡ ሀገሪቱ የምሕዋር ግንባታዋን ወደ ማጠናቀቁ በተቃረበችበት እና በጠፈር ምርምር ውስጥ አዲስ ሪከርድ ለማስመዝገብ ማቀዷን ተከትሎ ነዉ ሶስት የጠፈር…

በቀጣይ ሣምንት የፖሊዮ ክትባት ሊሠጥ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ሣምንት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ሕፃናት የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ የሕዝብ ግንኙነትና ጤና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ዋጮ ዋቡልቾ…

1 ሺህ 496ኛው የመውሊድ በዓል የፊታችን ሰኞ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 496ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) የፊታችን ሰኞ እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ። በዓሉን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ተቀዳሚ…