Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ታካሚ የፖሊስ አባላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚስትር ዐቢይ አሕመድ በፌዴራል ፖሊስ ሪፈራል ሆስፒታል ተገኝተው በተለያዩ ግዳጅ ላይ ተሳትፈው ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ የሚገኙ የፖሊስ አባላትን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤልና…

በአብዬ ለተሰማራው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአብዬ የተሰማራው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት አስተማማኝ ሰላምን በማስፈን ላበረከቱት አስተዋፅዖ በተባበሩት መንግስታት የሰላም ማስከበር የእውቅና ሰርተፍኬትና የሜዳልያ ሽልማት ተሰጣቸው፡፡ የዩኒስፋ የበላይ ጠባቂና…

በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ102 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የተመራ የብሔራዊ አስቸኳይ ጊዜ ማስተባበሪያ ማዕከል የሚኒስትሮች ኮሚቴ አባላትን ያቀፈ ልዑካን ቡድን በአፋር ለተፈናቀሉ ወገኖች በጥሬ ገንዘብና በአይነት ከ102 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን ከዛሪማ ከተማ ንብረት እየዘረፈና እያወደመ መሄዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ከዛሪማ ከተማ ሀብትና ንብረት እየዘረፈና እያወደመ መሄዱን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን ፈንድቃና ዛሪማን ለቆ ሲፈረጥ በዛሪማ ከተማ የንግድ፣ የመንግሥት ተቋማትና እና ሌሎችንም ተቋማት አውድሟል…

አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ በ5 ኪ. ሜ የሩጫ ውድድር የአለም ሪከርድ ሰበረች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ የአለም ሪከርድ ሰብራለች፡፡ አትሌቷ በሄርዞጌናውራች በተካሄደው የ‘አዲዜሮ ሮድ ቱ ሪከርድስ’ ውድድር ነው 14 ደቂቃ ከ 21 ሰከንድ በመግባት ሪከርዱን የሰበረችው፡፡…

በአዲስ አበባ ሱማሌ ተራ በሚገኘው የአሙዲ ተስፋ ብርሃን የምግባ ማዕከል የማዕድ ማጋራት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ሱማሌ ተራ አካባቢ የሚገኘው የአሙዲ ተስፋ ብርሃን የምግባ ማዕከል አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ከ2 ሺህ በላይ ወገኖች የማዕድ ማጋራት ተካሄደ፡፡ በማዕከሉ የማዕድ ማጋራት ሥነ-ሥርዓት ላይ የአዲስ አበባ ምክትል…

የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ለተፈናቃይ ወገኖች የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ከሴቶችና ወጣቶች አደረጃጀት በጋራ በመሆን ለተፈናቃ ወገኖች በ1ነጥብ 6ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብና በዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ለነፍሰጡሮች፣ ለሚያጠቡ ሴቶችና ወላጆቻቸውን ላጡ ሕጻናት፣ ለተፈናቀሉ…

አፋር ክልል ለ40 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል መንግስት አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለ40 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ። የክልሉ ጠቅላይ አቃህግ ምክትል ቢሮ ሃላፊ አቶ ሙሳ ያሲን እንደገለጹት÷ በይቅርታ ቦርድ ተመርምሮ መስፈርቱን አሟልተው ለተገኙ ታራሚዎች ይቅርታው…

ታላቁ አሊምና ፈቂህ ሐጅ ሙሐመድ አልሳፊ አረፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ታሪክ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ታላቁ አሊምና ፈቂህ ሐጅ ሙሐመድ አልሳፊ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ፡፡ ሸይኽ ሙሐመድ አልሳፊ ከሐጅ ሙሐመድ ሳኒ ሀቢብ ጋር ሆነው መጅሊስን ከመሰረታቸው በተጨማሪ የጠቅላይ ምክር ቤቱ…

የሃገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር ወጣቱ መከላከያ ሠራዊትን መቀላቀል እንደሚገባው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተጋረጠባትን የህልውና አደጋ ለመታደግ ወጣቶች የሃገር መከላከያ ሠራዊትን መቀላቀል እንደሚገባቸው ብርጋዴር ጄነራል አዳምነህ መንግሥቴ ገልጸዋል። ብርጋዴር ጄነራል አዳምነህ መንግሥቴ እንደተናገሩት÷ የሃገር መከላከያ ሠራዊት መቀላቀል…