Fana: At a Speed of Life!

ለወገን መኖርን በተግባር የኖሩ…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ሰይድ ጉማቴ 106 የሚሆኑ በግጭት ምክንያት ከሰሜን ወሎ ዞን የተፈናቀሉ ወገኖች በቤታቸው አስጠልለዋል። ወይዘሮ ሀድራ ኑርየ÷ ከመርሳ ተፈናቅላ የመጣች የስምንት ወር ነፍሰ ጡር ስትሆን ደጉ አባት ቤታቸው ካለው…

በደቡብ ክልል ለሀገራዊ የህልውና ዘመቻ  እየተደረገ ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ከዞን እና ከልዩ ወረዳ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ በበይነ መረብ ውይይት አካሂደዋል። በዚህም ውይይት በክልሉ በወቅታዊ የልማት የመልካም አስተዳደር…

የሻኪሶ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞችና አመራሮች ለህልውና ዘመቻው ድጋፋቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሻኪሶ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞችና አመራሮች÷ አሸባሪው ቡድን የከፈተውን ጦርነት ለመመከትና በደጋፊ አስፈፃሚዎቹ የሚያደርሰውን የኢኮኖሚ አሻጥር ለማጋለጥና ለመከላከል ሁለንተናዊ ድጋፋቸውን እንደማይቋርጡ ገለጹ፡፡ የከተማው አስተዳደር ሰራተኞችና…

የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ የሴቶች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ስንቅ ከማዘጋጀት ጀምሮ እስከ ግንባር ድረስ ባለው የክተት ጥሪ የሴቶች ሚና ላቅ ያለ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀው በደሴ ከተማ "አንድ ሁነን ጠንካራ ድምፅ እናስተጋባለን አንድ ሁነን…

የሐዋሳ ሐይቅን ለመታደግ ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሐዋሳ ሐይቅን መታደግ በሚቻልበት ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄደ፡፡ የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሮጀክት ተፈጥሮን ያማከለ የአረንጓዴ መሠረተ ልማት ሥራዎችን በመዘርጋት የሐዋሳ ሐይቅ ላይ የተጋረጠውን ስጋት…

አልማ በቀጣይ በአቅም ግንባታና የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ማቋቋም ላይ እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር በ2014 ዓ.ም ከተሰማራበት የዘላቂ ማህበራዊ ልማት ጎን ለጎን አቅም ግንባታና ለተፈናቀሉ ወገኖች መልሶ ማቋቋም ተግባር ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡ ልማት ማህበሩ ስትራቴጅያዊ የለውጥ ዕቅዱ በበርካታ…

በሶማሌ ክልል የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ዛሬ ይፋ ተደርጓል። ፍኖተ ካርታው ከ2013 እስከ 2027 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረግ ነው ተብሏል። የጤና ሚኒስትር…

በስፔን የጎርፍ መጥለቅለቅ ተከሰተ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን የጣለው ከባድ ዝናብ የጎርፍ መጥለቅለቅ አስከተለ። ጎርፉ በተለይም በሰሜን ምስራቅ የካታሎኒያ ግዛት የሚገኙ ከተሞች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን መረጃዎች ያመላክታሉ። ከዚህ ባለፈም ከመዲናዋ ማድሪድ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኙ…

የጋምቤላ ከተማ የ4ጂ የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ - ቴሌኮም በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ ሪጅን ጋምቤላ ከተማ የአራተኛ ትውልድ /4ጂ ኤል ቲ ኢ አድቫንስድ / ፈጣን የኢንተርኔት አገልግሎት ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት አካሄደ ። የሞባይል ኢንተርኔት በላቀ ፍጥነት ለመጠቀም የሚያስችለውን የ"4ጂ ኤል…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደር ቢዝነስ ልማትና የአይሲቲ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደር ቢዝነስ ልማትና የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ጉባኤ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው። የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው በዚህ ጉባኤ፥ በከፍተኛ…