የሀገር ውስጥ ዜና ባለስልጣኑ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶት መርሃ ግብር ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የዘንድሮው የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት ችግኝ በመትከል አስጀምሯል፡፡ ባለስልጣኑ አመራሮችን፣ ሰራተኞችን እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ከቁስቋም-እንጦጦ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለዲፕሎማቶች የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ተሰጠ Meseret Demissu Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለ313 ዲፕሎማቶች ለዲፕሎማቶች የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል። የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱ የተሰጠው በውጭ ግንኙነት ማሰልጠና ተቋም ከሶስተኛ ጸሐፊ እስከ አማካሪ አንድ ድረስ ባለው የሙያ እርከን ስልጠናቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የሚፎካከሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት መሰረቱ ዮሐንስ ደርበው Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የሚፎካከሩ አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት መሰረቱ ፡፡ የጋራ ምክር ቤቱን የመሰረቱት የሶማሌ ብልፅግና፣ የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ፣ ነፃነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ እና የምዕራብ ሶማሌ ዴሞክራሲ ፓርቲዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ከ900 በላይ ለሆኑ አርሶ አደሮች የማዳበሪያና ምርጥ ዘር ድጋፍ ተደረገ Meseret Demissu Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ900 በላይ ለሆኑ አርሶ አደሮች የማዳበሪያና ምርጥ ዘር ድጋፍ ተደረገ። ለአርሶ አደሮቹ ድጋፍ ያደረገው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቦሌ ክፍለ ከተማ የ2013/14 ምርት ዘመን የመኸር እርሻ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር…
የሀገር ውስጥ ዜና ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለጸ Meseret Demissu Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ ከህዝብ መሰብሰቡን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ፅህፈት ቤት አስታወቀ። ከሐምሌ 1/2012 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 /2013 ዓ.ም ድረስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት በትግራይ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እየተካሄደ ባለው የማጣራት ሂደት ጣልቃ መግባት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Meseret Demissu Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት በትግራይ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እየተካሄደ ባለው የማጣራት ሂደት ጣልቃ መግባት እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የአውሮፓ ህብረት በትግራይ የሰብአዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤጀንሲው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ Feven Bishaw Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አማረና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማእከላዊ ሪጅን ምክትል ፕሬዚደንት…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ከአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ Meseret Demissu Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ባለስልጣኑ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ከተማ የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በ 2013 ዓ.ም በሰጣቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ ዮሐንስ ደርበው Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ የወራቤ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ አደጋ መከላከል ቁጥጥር ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ ምክትል ሳጅን ቢላል አወል እንደገለጹት÷ከረፋዱ 5 ሰዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሠራተኞች ችግኝ ተከሉ ዮሐንስ ደርበው Jul 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ ማሳረፍ መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡ አመራሮች እና ሠራተኞች በዛሬው ዕለት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሽዋ ዞን በሊበን ጭቋላ ወረዳ ዶሎሎ ጅላ ቀበሌ…