Fana: At a Speed of Life!

ባለስልጣኑ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶት መርሃ ግብር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የዘንድሮው የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት ችግኝ በመትከል አስጀምሯል፡፡ ባለስልጣኑ አመራሮችን፣ ሰራተኞችን እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ከቁስቋም-እንጦጦ…

ለዲፕሎማቶች የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለ313 ዲፕሎማቶች ለዲፕሎማቶች የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል። የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱ   የተሰጠው  በውጭ ግንኙነት ማሰልጠና ተቋም ከሶስተኛ ጸሐፊ እስከ አማካሪ አንድ ድረስ ባለው የሙያ እርከን ስልጠናቸውን…

በሶማሌ ክልል የሚፎካከሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት መሰረቱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የሚፎካከሩ አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት መሰረቱ ፡፡ የጋራ ምክር ቤቱን የመሰረቱት የሶማሌ ብልፅግና፣ የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ፣ ነፃነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ እና የምዕራብ ሶማሌ ዴሞክራሲ ፓርቲዎች…

በአዲስ አበባ ከ900 በላይ ለሆኑ አርሶ አደሮች የማዳበሪያና ምርጥ ዘር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ900 በላይ ለሆኑ አርሶ አደሮች የማዳበሪያና ምርጥ ዘር ድጋፍ ተደረገ። ለአርሶ አደሮቹ ድጋፍ ያደረገው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቦሌ ክፍለ ከተማ የ2013/14 ምርት ዘመን የመኸር እርሻ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር…

ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ ከህዝብ መሰብሰቡን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ፅህፈት ቤት አስታወቀ። ከሐምሌ 1/2012 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 /2013 ዓ.ም ድረስ…

የአውሮፓ ህብረት በትግራይ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እየተካሄደ ባለው የማጣራት ሂደት ጣልቃ መግባት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት በትግራይ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ እየተካሄደ ባለው የማጣራት ሂደት ጣልቃ መግባት እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የአውሮፓ ህብረት በትግራይ የሰብአዊ…

ኤጀንሲው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አማረና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማእከላዊ ሪጅን ምክትል ፕሬዚደንት…

በመዲናዋ ከአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ባለስልጣኑ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ከተማ የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በ 2013 ዓ.ም  በሰጣቸው…

በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ የወራቤ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ አደጋ መከላከል ቁጥጥር ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ ምክትል ሳጅን ቢላል አወል እንደገለጹት÷ከረፋዱ 5 ሰዓት…

የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሠራተኞች ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ ማሳረፍ መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡ አመራሮች እና ሠራተኞች በዛሬው ዕለት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሽዋ ዞን በሊበን ጭቋላ ወረዳ ዶሎሎ ጅላ ቀበሌ…