Fana: At a Speed of Life!

በህዝብ ድምፅ የሚገኘውን ውጤት በጸጋ መቀበል ይገባል- የመዲናዋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ድምፅ የሚገኘውን ውጤት ማክበር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ያነጋገራቸው ነዋሪዎች÷ የትናንትናው ድምፅ አሰጣጥ ሂደት ሰላማዊ ፣ የህዝቡን ጨዋነት…

በምስራቅ ሸዋ ዞን በምርጫ ክልል ደረጃ አሸናፊና ተሸናፊ ፓርቲዎችን ለመለየት የመራጮች ድምፅ የመሰብሰብ ሂደት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ።

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫ ክልል ደረጃ አሸናፊና ተሸናፊ ፓርቲዎችን ለመለየትየመራጮች ድምፅ የመሰብሰብ ሂደት እየተከናወነ ነው ሲል የምስራቅ ሸዋ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የማስተባበሪያ ፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ ደበሌ ወርቁ፥ ምርጫው ድምፅ…

ትናንት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ባልተጠናቀቀባቸው ቦታዎች ላይ ዛሬ ድምጽ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ባልተጠናቀቀባቸውቦታዎ በዛሬው ዕለት ድምጽ የመስጠቱ ሂደት ቀጥሎ እየተካሄደ መሆኑን የምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ በዚህ መሰረትም በሲዳማ ክልል በሁሉም ምርጫ ክልሎች ከጠዋቱ 5 ሰአት ጀምሮ የድምጽ አሰጣጡ ሂደት የቀጠለ…

በድሬዳዋ 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ያለምንም እንከን ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ የተካሄደው 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ በሰላም መጠናቀቁን የድሬዳዋ ምርጫ ቦርድ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዚያድ ያሲን ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷በአስተዳደሩ በከተማና በገጠር በ265 የምርጫ ጣቢያዎች…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ 5ኛ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከልን በይፋ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተገነባውን 5ኛ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በይፋ ስራ አስጀመሩ። ማዕከሉን በይፋ ስራ ያስጀመሩት ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፥ ‘‘ ትጋታችን ይቀጥላል፤ እርስበእርስ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኮንሶ ዞን 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም ተጠናቆ ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየሆኑ ነው። በኮንሶ ዞን ስር ባለ አንድ የምርጫ ክልል በሚገኙ 121 የምርጫ ጣቢያዎች ሀገራዊ ምርጫው በሰላም ተጠናቆ ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች ይፋ መሆናቸውን የዞኑ ምርጫ ቦርድ…

መራጮች የድምጽ ውጤቱ በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ እስከሚደረግ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ መራጮች በምርጫ ህጉ መሰረት ውጤቱ በቦርዱ ይፋ እስከሚሆን ድረስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጠይቋል፡፡ የምርጫ ውጤትን አስመልክቶ ዜጎች ከሌሎች ምንጮች የሚወጡ መረጃዎችን ከማሰራጨት እንዲቆጠቡም ነው ያሳሰበው፡፡…

በልደታ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በልደታ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው። በክፍለ ከተማው ሁለት የምርጫ ክልል እና 113 የምርጫ ጣቢያዎች ያሉ ሲሆን÷ በትናንትናው እለት በየጣቢያው ተገኝተው ድምፃቸውን ሲሰጡ የነበሩ ነዋሪዎችም በየጣቢያው ላይ…

ትናንት የተደረገው ሀገራዊ  ምርጫ ትልቅ መልዕክት ያስተላለፈ ነው- የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትናንትናው የምርጫ ሂደት ትልቅ መልዕክት ያስተላለፈ ነው ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው  የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች የተደረገው ምርጫ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ እንደሆነ…

በአፋር ክልል የድምጽ አሰጣጡን ሂደት ለማወክ የሞከሩ ሶስት ግለሰቦች ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ፈንቲ-ረሱ ዞን እዋ ወረዳ የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን ለማወክ ሞክረዋል የተባሉ 3 ግለሰቦች በእሰራትና ገንዘብ እንዲቀጡ የተወሰነባቸው መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል አሊዲኒ አለሳ ለኢዜአ…