አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የፖለቲካ እና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት የፖለቲካ እና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሀፊ ሮዝመሪ ዲካርሎ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በትግራይ ጉዳይ ላይ ማብራያ የሠጡት ምክትል…