የሀገር ውስጥ ዜና በህዝብ ድምፅ የሚገኘውን ውጤት በጸጋ መቀበል ይገባል- የመዲናዋ ነዋሪዎች Tibebu Kebede Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ድምፅ የሚገኘውን ውጤት ማክበር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ያነጋገራቸው ነዋሪዎች÷ የትናንትናው ድምፅ አሰጣጥ ሂደት ሰላማዊ ፣ የህዝቡን ጨዋነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በምስራቅ ሸዋ ዞን በምርጫ ክልል ደረጃ አሸናፊና ተሸናፊ ፓርቲዎችን ለመለየት የመራጮች ድምፅ የመሰብሰብ ሂደት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። Tibebu Kebede Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫ ክልል ደረጃ አሸናፊና ተሸናፊ ፓርቲዎችን ለመለየትየመራጮች ድምፅ የመሰብሰብ ሂደት እየተከናወነ ነው ሲል የምስራቅ ሸዋ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የማስተባበሪያ ፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ ደበሌ ወርቁ፥ ምርጫው ድምፅ…
የሀገር ውስጥ ዜና ትናንት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ባልተጠናቀቀባቸው ቦታዎች ላይ ዛሬ ድምጽ እየተሰጠ ነው Tibebu Kebede Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ባልተጠናቀቀባቸውቦታዎ በዛሬው ዕለት ድምጽ የመስጠቱ ሂደት ቀጥሎ እየተካሄደ መሆኑን የምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ በዚህ መሰረትም በሲዳማ ክልል በሁሉም ምርጫ ክልሎች ከጠዋቱ 5 ሰአት ጀምሮ የድምጽ አሰጣጡ ሂደት የቀጠለ…
የሀገር ውስጥ ዜና በድሬዳዋ 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ያለምንም እንከን ተጠናቋል Tibebu Kebede Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ የተካሄደው 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ በሰላም መጠናቀቁን የድሬዳዋ ምርጫ ቦርድ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዚያድ ያሲን ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷በአስተዳደሩ በከተማና በገጠር በ265 የምርጫ ጣቢያዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ አዳነች አቤቤ 5ኛ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከልን በይፋ አስጀመሩ Tibebu Kebede Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተገነባውን 5ኛ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በይፋ ስራ አስጀመሩ። ማዕከሉን በይፋ ስራ ያስጀመሩት ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፥ ‘‘ ትጋታችን ይቀጥላል፤ እርስበእርስ…
የሀገር ውስጥ ዜና Tibebu Kebede Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኮንሶ ዞን 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም ተጠናቆ ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየሆኑ ነው። በኮንሶ ዞን ስር ባለ አንድ የምርጫ ክልል በሚገኙ 121 የምርጫ ጣቢያዎች ሀገራዊ ምርጫው በሰላም ተጠናቆ ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች ይፋ መሆናቸውን የዞኑ ምርጫ ቦርድ…
የሀገር ውስጥ ዜና መራጮች የድምጽ ውጤቱ በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ እስከሚደረግ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ ተጠየቀ Tibebu Kebede Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ መራጮች በምርጫ ህጉ መሰረት ውጤቱ በቦርዱ ይፋ እስከሚሆን ድረስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጠይቋል፡፡ የምርጫ ውጤትን አስመልክቶ ዜጎች ከሌሎች ምንጮች የሚወጡ መረጃዎችን ከማሰራጨት እንዲቆጠቡም ነው ያሳሰበው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በልደታ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው Meseret Demissu Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በልደታ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው። በክፍለ ከተማው ሁለት የምርጫ ክልል እና 113 የምርጫ ጣቢያዎች ያሉ ሲሆን÷ በትናንትናው እለት በየጣቢያው ተገኝተው ድምፃቸውን ሲሰጡ የነበሩ ነዋሪዎችም በየጣቢያው ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ትናንት የተደረገው ሀገራዊ ምርጫ ትልቅ መልዕክት ያስተላለፈ ነው- የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች Meseret Demissu Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትናንትናው የምርጫ ሂደት ትልቅ መልዕክት ያስተላለፈ ነው ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች የተደረገው ምርጫ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ እንደሆነ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል የድምጽ አሰጣጡን ሂደት ለማወክ የሞከሩ ሶስት ግለሰቦች ተቀጡ Meseret Demissu Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ፈንቲ-ረሱ ዞን እዋ ወረዳ የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን ለማወክ ሞክረዋል የተባሉ 3 ግለሰቦች በእሰራትና ገንዘብ እንዲቀጡ የተወሰነባቸው መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል አሊዲኒ አለሳ ለኢዜአ…